Jeremiah 24:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል። ከምዞም ጽቡቓት በለስ፡ ነቶም ካብ ይሁዳ ብምርኮ ዝተወስዱ፡ ንጽቡቖም ካብዛ ቦታ እዚኣ ናብ ምድሪ ከለዳውያን ዝለኣኽዎም፡ ከምኡ ከለልዮም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እን​ደ​ዚህ እንደ መል​ካሙ በለስ፥ እን​ዲሁ ከዚህ ስፍራ ወደ ከለ​ዳ​ው​ያን ምድር የሰ​ደ​ድ​ሁ​ትን የይ​ሁ​ዳን ምርኮ ለበ​ጎ​ነት እመ​ለ​ከ​ተ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንደዚህ እንደ መልካሙ በለስ፥ እንዲሁ ከዚህ ስፍራ ወደ ከለዳውያን ምድር የሰደድሁትን የይሁዳን ምርኮ ለበጐነት እመለከተዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እንደዚህ እንደ መልካሙ በለስ፥ እንዲሁ ከዚህ ስፍራ ወደ ከለዳውያን ምድር የላክሁትን የይሁዳን ምርኮ በበጐነት እመለከተዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ይሁዳ ቢታፐ ኦሞዱዋን ባብሎነ ቢታ የዴዳ አሳቱዋ፥ ሀ ሎኦ ባላስያ ቴራዳን ሎአ ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Taani Yihudaa biittaappe omooduwaan Baabloone biittaa yeddeedda asatuwaa, ha lo"o balasiyaa teeraadan lo"a gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Hayssa lo7o balaseza mala tani hayssafe Baabiloone biitta yeddida Yuhudappe di7ettidayssa lo7on qoppana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ሃይሳ ሎኦ ባላሴዛ ማላ ታኒ ሃይሳፌ ባቢሎኔ ቢታ ዬዲዳ ዩሁዳፔ ዲኤቲዳይሳ ሎኦን ቆፓና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ይሁዳ ቢታፈ ድኦን ባብሎነ ቢታ የድዳ አሳታ፥ ሀ ሎኦ ባላሰ ቴራዳ ሎኦ ጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees: “Yihuda biittafe di7on Babiloone biitta yeddida asata, ha lo77o balase teerada lo77o gaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እንደዚህ እንደ መልካሙ በለስ፣ ከዚህ ስፍራ ወደ ባቢሎናውያን ምድር የሰደድሁትን የይሁዳ ምርኮ በመልካም አስበዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ወደ ባቢሎን የላክኋቸውን ሕዝብ እንደነዚህ ጥሩ የበለስ ፍሬዎች እንደ ሆኑ እቈጥራለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብዝ ስፍራ እዙይ ናብ ምድሪ ባቢሎናውያን ንዝሰደድክዎ ምርኮ ይሁዳ፥ ከምቲ ፅቡቕ በለስ ብፅቡቕ ክምልከቶም እየ።