Jeremiah 24:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ኤርምያስ እንታይ ትርኢ ኣሎኻ፧ ኣነ ድማ፡ በለስ፤ እቲ ጽቡቕ በለስ፡ ኣዝዩ ጽቡቕ፤ እቶም ክብላዕ ዘይክእሉ ክፉኣት ኣዝዮም ክፉኣት ድማ ኣዝዮም ክፉኣት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “ኤርምያስ ሆይ! የምታየው ምንድን ነው?” አለኝ። እኔም፥ “በለስን አያለሁ፤ እጅግ መልካም የሆነ መልካም በለስ፥ ከክፋቱም የተነሣ ይበላ ዘንድ የማይቻል እጅግ ክፉ የሆነ ክፉ በለስ ነው” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ኤርምያስ ሆይ፥ የምታየው ምንድር ነው? አለኝ። እኔም። በለስን አያለሁ፤ እጅግ መልካም የሆነ መልካም በለስ፥ ከክፋቱም የተነሣ ይበላ ዘንድ የማይቻል እጅግ ክፉ የሆነ ክፉ በለስ ነው አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፦ “ኤርምያስ ሆይ! የምታየው ምንድነው?” አለኝ። እኔም፦ “በለስን አያለሁ፤ እጅግ መልካም የሆነ መልካም በለስ፥ ከክፋቱም የተነሣ ሊበላ የማይችል እጅግ ክፉ የሆነ ክፉ በለስ ነው” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና፥ “ኤርማሳ፥ ሄዌ ኔን በእያዌ አዬ?” ያጊደ ኦቼዳ። ታን፥ “ባላስያ ቴራ በአይ። ሎኦ ቴራይ ሎይ ሎአ፤ ኢታ ቴራይ ቃይ ማናዉ ጊገና ሎይ ኢታ” ያጋደ ኦዳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana, «Ermaasaa, hewe neeni be'iyaawe ayee?» yaagiide oochcheedda. Taani, «Balasiyaa teeraa be'ay. Lo"o teeray loytsi lo"a; iita teeray k'ay maanaw giigenna loytsi iita» yaagaade odaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY tana, «Ermaasa, hessi neni be7izay aazee?» giidi oychchides. Tanikka, «Balase teera be7ays; lo7o teeray keehippe lo7o; gido attiin iita teeray meetettontta mala moorettida keehi iita» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታና፥ «ኤርማሳ፥ ሄሲ ኔኒ ቤኢዛይ ኣዜ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። ታኒካ፥ «ባላሴ ቴራ ቤኣይስ፤ ሎኦ ቴራይ ኬሂፔ ሎኦ፤ ጊዶ ኣቲን ኢታ ቴራይ ሜቴቶንታ ማላ ሞሬቲዳ ኬሂ ኢታ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ኤርምያሳ፥ ነ በኤይ አይቤ?” ያግድ ኦይችስ። ታኒ፥ “ባላሰ በአይስ፤ ሎኦ ቴራይ ዳሮ ሎኦ፤ ኢታ ቴራይ ቃስ ማናዉ ጊጎና ዳሮ ኢታ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Ermiyaasa, ne be7ey aybee?” yaagidi oychis. Taani, “Balase be7ayis; lo77o teeray daro lo77o; iita teeray qassi maanaw giigonna daro iita” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ፣ “ኤርምያስ ሆይ፤ የምታየው ምንድን ነው?” አለኝ። እኔም፣ “በለስን አያለሁ፤ ጥሩ የሆነው እጅግ መልካም ነው፤ የተበላሸው ግን እጅግ መጥፎ በመሆኑ ሊበላ የማይችል ነው” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “ኤርምያስ ሆይ! ይህ የምታየው ምንድን ነው?” አለኝ። እኔም “እነሆ የበለስ ፍሬዎችን አያለሁ፤ ጥሩዎቹ ፍሬዎች እጅግ የተዋቡ ናቸው፤ መጥፎዎቹ ፍሬዎች ደግሞ ለምግብነት ደስ የማይሉና እጅግ የተበላሹ ናቸው” ስል መለስኩለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር “ኤርሚያስ፥ እንታይ ትርኢ ኣለኻ?” በለኒ። ኣነ ድማ “በለስ እርኢ ኣለኹ፤ እቲ ፅቡቕ በለስ የመና ፅቡቕ እዩ፤ እቲ ኬርና ዝተበላሸወ ሕማቕ ግና፥ እምብዛ ሕማቕ ብምዃኑ ኽብላዕ ዘይከኣል እዩ በልኩ።” |