Jeremiah 24:1 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣርኣየኒ፡ እንሆ ድማ፡ ድሕሪ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎንን የቆንያ ወዲ ዮያቂምን ንጉስ ይሁዳን መሳፍንቲ ይሁዳን ኣብ ቅድሚ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ደው ኢለን ነበራ ምስ ጸራብቲ ናብ ስደት ተሰኪሙዎም። ከምኡውን ኣንጠረኛታት ካብ የሩሳሌም ናብ ባቢሎን ኣምጽእዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር የይ​ሁ​ዳን ንጉሥ የኢ​ዮ​አ​ቄ​ምን ልጅ ኢኮ​ን​ያ​ንን፥ የይ​ሁ​ዳ​ንም አለ​ቆች፥ ብል​ሃ​ተ​ኞ​ች​ንና እስ​ረ​ኞ​ችን፥ ጓደ​ኞ​ቻ​ቸ​ው​ንም ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ማርኮ ወደ ባቢ​ሎን ከአ​ፈ​ለ​ሳ​ቸው በኋላ፥ እነሆ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ ፊት የተ​ቀ​መጡ ሁለት የበ​ለስ ቅር​ጫ​ቶ​ችን አሳ​የኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር የይሁዳን ንጉሥ የኢዮአቄምን ልጅ ኢኮንያንን የይሁዳንም አለቆች ጠራቢዎችንና ብረት ሠራተኞችን ከኢየሩሳሌም ማርኮ ወደ ባቢሎን ካፈለሳቸው በኋላ፥ እግዚአብሔር አሳየኝ፥ እነሆም፥ በእግዚአብሔር መቅደስ ፊት ሁለት ቅርጫት በለስ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር የይሁዳን ንጉሥ የኢዮአቄምን ልጅ ኢኮንያንን፥ የይሁዳንም አለቆች ጠራቢዎችንና ብረት ሠራተኞችን ከኢየሩሳሌም ማርኮ ወደ ባቢሎን ካፈለሳቸው በኋላ፥ ጌታ አሳየኝ፥ እነሆም፥ በጌታ መቅደስ ፊት ሁለት ቅርጫት በለስ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮአቄማ ናኣ፥ ይሁዳ ካትያ ዮኣኪና ይሁዳ ሞድያዋንቱና፥ ኩሽያ ኦሱዋ ሂላቱዋናነ ብራታ ቆጽያዋንቱና የሩሳላመፐ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ኦሞዲደ፥ ባብሎነ አፋ ስምና፥ መና ጎዳይ ታና ሳፃ በሴዳ፤ ታን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያዉ ስን ባጋና ባላስያ ቴራ ኦይኬዳ ላኡ ኬሻቱዋ በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyo'ak'eema na'aa, Yihudaa Kaatiyaa Yo'aakiina Yihudaa mooddiyaawanttunna, kushiyaa oosuwaa hiillatuwaananne birataa k'os's'iyaawanttuna Yerusaalameppe Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori omoodiide, Baabloone afa simmina, Med'inaa Goday taana sas'aa besseedda; taani Med'inaa Godaa Geeshsha golliyaw sintsa baggana balasiyaa teeraa oykeedda laa"u keeshshatuwaa be'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone Kawo Nabukadanaxoorey Iyo7aaqeme naa, Yuhuda kawo Ikoniyaanenne iza shuumeta, anaaxetanne wogaceta Yerusalaameppe di7idi Baabiloone efidaappe guye Xoossa Keeththaafe sinththa baggara balase teeray izan kumi uttida nam7u keesheta GODAY ajjuutan tana bessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ኢዮኣቄሜ ና፥ ዩሁዳ ካዎ ኢኮኒያኔኔ ኢዛ ሹሜታ፥ ኣናጼታኔ ዎጋጬታ ዬሩሳላሜፔ ዲኢዲ ባቢሎኔ ኤፊዳፔ ጉዬ ጾሳ ኬፌ ሲን ባጋራ ባላሴ ቴራይ ኢዛን ኩሚ ኡቲዳ ናምኡ ኬሼታ ጎዳይ ኣጁታን ታና ቤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ናቡካዳናፆር፥ እዮአቄማ ናኣ፥ ይሁዳ ካዋ እኮንያና፥ ይሁዳ ሀላቃታራ፥ ኩሸ ሂላታራነ ብራታ ቆፀይሳታራ የሩሳላመፐ ባብሎነ ድእድ ኤፍዳፐ ጉየ፥ ጎዳይ ታና ቆንጨ በስስ። ጎዳይ ታና፥ ፆሳ ኬስ ስን ባጋራ ባላሰይ ደእያ ናምኡ ኬሸታ በስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Nabukadanaxoori, Iyo7aqeema na7aa, Yihuda kawa Ikoniyaana, Yihuda halaqatara, kushe hiillataranne birata qoxeysatara Yerusalaamepe Babiloone di77idi efidaape guye, Goday tana qoncethi bessis. Goday tana, Xoossa keethas sintha baggara balasey de7iya nam7u keesheta bessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር፣ የኢዮአቄምን ልጅ የይሁዳን ንጉሥ ኢኮንያንንና ባለሥልጣኖቹን እንዲሁም የይሁዳን ዐናጺዎችና ብረት ቀጥቃጮች ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ከወሰዳቸው በኋላ፣ እግዚአብሔር ሁለት ቅርጫት በለስ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ፊት ለፊት ተቀምጦ አሳየኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት የተቀመጡ ሁለት የበለስ ፍሬ ቅርጫቶችን አሳየኝ፤ ይህም የሆነው የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር የኢዮአቄም ልጅ የሆነውን የይሁዳ ንጉሥ ኢኮንያንን ከይሁዳ መሪዎች፥ ከእጅ ጥበብ ባለሞያዎችና ከሌሎችም ብልኀተኞች ሠራተኞች ጋር ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን አስሮ ከወሰደ በኋላ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ንኢኮንያን፥ ወዲ ኢዮኣቄም ንጉስ ይሁዳ፥ ምስ ኣሕሉቕ ይሁዳን ሃነፅትን ሰራሕቲ ሓፃውንን፥ ካብ ኢየሩሳሌም ማሪኹ ናብ ባቢሎን ምስ ወሰዶም፥ እንሆ፥ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ቅድሚ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝተቐመጣ፥ በለስ ዝመልኣ ኽልተ መሶብ ኣርኣየኒ።