Jeremiah 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ ነብያት ልበይ ኣብ ውሽጠይ ተሰባቢሩ ኣሎ። ኵሉ ኣዕጽምተይ ይንቀጥቀጥ፤ ኣነ ከም ሰኽራን ከም ሓደ ምእንቲ እግዚኣብሄርን ምእንቲ ቃል ቅድስናኡን ወይኒ ዝሰዓረ ሰብ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ነቢያት ልቤ በውስጤ ተሰብሮአል፤ አጥንቶችም ሁሉ ታውከዋል፤ ከእግዚአብሔር ፊት የተነሣ፤ ከጌትነቱም ክብር የተነሣ እኔም በመከራ እንደ ተቀጠቀጠ ሰው፥ የወይን ጠጅ እንዳሸነፈውም እንደ ሰካራም ሰው ሆኛለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ነቢያት፤ ልቤ በውስጤ ተሰብሮአል አጥንቶቼም ሁሉ ታውከዋል፤ ከእግዚአብሔር የተነሣ ከቅዱስ ቃሉም የተነሣ የወይን ጠጅ እንዳሸነፈው እንደ ሰካራም ሰው ሆኛለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ነቢያት፤ ልቤ በውስጤ ተሰብሮአል አጥንቶቼም ሁሉ ታውከዋል፤ ከጌታ የተነሣ፥ ከቅዱስ ቃላቱም የተነሣ የወይን ጠጅ እንዳሸነፈው እንደ ሰካራም ሰው ሆኛለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያዋንቱባ ታን ቆፕያ ዎደ፥ ታ ዎዛናይ ካዩዋን መኤ፤ ታ መቀቱ ኡባይካ ኮኮሪኖ። መና ጎዳ ድራዉነ አ ጌሻ ቃላ ድራዉ፥ ታን ማቴዳ አሳ ማላ፥ ዎይንያ ኤሳይ ዎልቃ ድጌዳ አሳ ማላ ግዳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaawanttubaa taani k'oppiyaa wode, ta wozanay kayyuwaan me"ee; ta mek'etsatuu ubbaykka kokkoriino. Med'inaa Godaa dirawunne Aa geeshsha k'aalaa diraw, taani matsotteedda asaa mala, woyniyaa eessay wolk'k'aa diggeedda asaa mala gidaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabeta gishshas ta wozinay meqqides; ta meqeththati ubbayka kokkorida. GODAA gaasoninne iza geeshsha qaala gaason woyne ushshu uyidi maththottiza asa mala gidadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤታ ጊሻስ ታ ዎዚናይ ሜቂዴስ፤ ታ ሜቄቲ ኡባይካ ኮኮሪዳ። ጎዳ ጋሶኒኔ ኢዛ ጌሻ ቃላ ጋሶን ዎይኔ ኡሹ ኡዪዲ ማቲዛ ኣሳ ማላ ጊዳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበታባ ታ ቆፕያ ዎደ ታ ዎዛናይ ዳቡሬስ፤ ታ መቀት ኮኮሮሶና። ጎዳ ግሾነ እያ ጌሻ ቃላ ግሾ ዎይነይ ፆንን ማትዳ አስ ግዳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabetaba ta qopiya wode ta wozanay daaburees; ta meqethati kokoroosona. Godaa gishonne iya geeshsha qaala gisho woyney xoonin mathotida asi gidas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ነቢያት፣ ልቤ በውስጤ ተሰብሯል፤ ዐጥንቶቼም ተብረክርከዋል፤ ከእግዚአብሔር የተነሣ፣ ከቅዱስ ቃሉም የተነሣ፣ የወይን ጠጅ እንዳሸነፈው፣ እንደ ሰካራም ሰው ሆኛለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ነቢያት በማስብበት ጊዜ ልቤ በሐዘን ይሰበራል፤ አጥንቶቼም ይንቀጠቀጣሉ፤ ከእግዚአብሔር ከቅዱስ ቃሉ የተነሣ፥ በወይን ጠጅ እንደ ተሸነፈ ሰካራም ሆኜአለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ነቢያት ልበይ ኣብ ውሽጠይ ተሰብረ፤ ኣዕፅምተይውን ተናወፀ። ብምኽንያት እግዚኣብሄርን፥ ብምኽንያት ቅዱስ ቃሉን ከም ስኹርን፥ ከምቲ ወይኒ ዘሸነፎ ሰካራም ሰብን ኮንኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ ነብያት፡ ልበይ ኣብ ውሽጠይ ተጓእ ይብል፡ ኲሉ ዓጻጽምተይ ራዕራዕ ይብል ኣሎ። ብምኽንያት ቅዱስ ቃላቱን ከም ስኹርን ከምቲ ወይኒ ዝመለኸ ሰብኣይን ኰንኩ። |