Jeremiah 23:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እንሆ፡ ደጊም፡ ከምቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበ እግዚኣብሄር ህያው፡ ዘይብሉሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እነሆ፥ “የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ሕዝብ ከግ​ብፅ ምድር ያወጣ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ዳግ​መኛ የማ​ይ​ባ​ል​በት ዘመን ይመ​ጣል፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ። የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን! ዳግመኛ የማይባልበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ስለዚህ፥ እነሆ፦ ‘የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር ያወጣ በሕያው ጌታ እምላለሁ!’ ብለው ዳግመኛ የማይምሉበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አሳይ፥ ‘እስራኤልያ አሳ ግብጼ ቢታፐ ከሲደ አሄዳ መና ጎዳይ ኤሮ’ ያጊደ ጫቂያዋ አጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, S'oossay hawaadan yaagee; «Asay, ‹Israa'eeliyaa asaa Gibs'e biittaappe kessiide aheedda Med'inaa Goday ero› yaagiide c'aak'k'iyaawaa aggana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas asay hayssafe guye iza, ‹Isra7eele asaa Gibxe biittafe kessidi ehida GODAY be7iin› gi caaqqontta wodey yaana gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣሳይ ሃይሳፌ ጉዬ ኢዛ፥ ‹ኢስራኤሌ ኣሳ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዲ ኤሂዳ ጎዳይ ቤኢን› ጊ ጫቆንታ ዎዴይ ያና ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ “አሳይ፥ ‘እስራኤላ አሳ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ጎዳይ ኤርያ መላ’ ያግድ ጫቃናይሳ አግድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, “Asay, ‘Isra7eela asaa Gibxe biittafe kessida Goday eriya mela’ yaagidi caaqanaysa aggidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ ሰዎች፣ ‘እስራኤላውያንን ከግብፅ ምድር ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን!’ ብለው ከእንግዲህ የማይምሉበት ዘመን ይመጣል ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሰዎች ‘የእስራኤልን ሕዝብ ከግብጽ ምድር ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን’ ብለው የማይምሉበት ጊዜ ይመጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለዙይ እንሆ ‘እቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገር ግብፂ ዘውፅአ እግዚኣብሄር ህያው እዩ’ ዘይበሃለሉ ዘመን ክመፅእ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እንሆ፡ እቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገር ግብጺ ዘውጽኤ እግዚኣብሄር ህያው እዩ፡ ዘይባህለሉ ዘመን፡ ግናኸ እቲ ንዘርኢ ቤት እስራኤል ካብ ሃገር ሰሜንን ካብቲ ሰጒጐዮም ዝነበርኩ ዂሉ ሃገርን ዘውጽኤን ዝመርሔን እግዚኣብሄር ህያው እዩ፡ ዚበሀለሉ ዘመን ኪመጽእ እዩ፡ ኣብ ሃገሮምውን ኪነብሩ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።