Jeremiah 23:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመኑ ይሁዳ ኪብጀው፡ እስራኤል ድማ ብሰላም ኪነብር እዩ። እቲ ዚጽዋዕ ስሙ ድማ እዚ እዩ፡ እግዚኣብሄር ፍትሒና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዘመኑም ይሁዳ ይድናል፤ እስራኤልም ተዘልሎ ይቀመጣል፤ ይህም ስም እግዚአብሔር በነቢያት ኢዮሴዴቅ ብሎ የጠራው ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዘመኑም ይሁዳ ይድናል እስራኤልም ተዘልሎ ይቀመጣል፥ የሚጠራበትም ስም። እግዚአብሔር ጽድቃችን ተብሎ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዘመኑም ይሁዳ ይድናል እስራኤልም በደኅንነት ይቀመጣል፥ እርሱም፦ ‘ጌታ ጽድቃችን ነው’ በሚለው በዚህ ስም የሚጠራ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ካተትያ ላይን ይሁዳይ አታና፤ እስራኤሊካ ሳሮ ደአና። እ ጼሰታና ሱንይ መና ጎዳ፥ ኑ ጽሎተ ጌተታና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I kaatetiyaa laytsan Yihuday attana; Israa'eeliikka saro de'ana. I s'eesettana suntsay Med'inaa Godaa, nu S'illotetsaa geetettana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza kawoteththa layththan Yuhuday attana; Isra7eeleykka saron daana; iza sunththi, ‹GODAY Nuus Xilloteththa› geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ካዎቴ ላይን ዩሁዳይ ኣታና፤ ኢስራኤሌይካ ሳሮን ዳና፤ ኢዛ ሱን፥ ‹ጎዳይ ኑስ ጺሎቴ› ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ካዎተ ዎድያን ይሁድ አታና፤ እስራኤለይ ሳሮ ዳና። እያ ሱንይ፥ ‘ፆሳይ ኑ ፅሎተ’ ጌተታና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya kawotetha wodiyan Yihudi attana; Isra7eeley saro daana. Iya sunthay, ‘Xoossay nu Xillotethaa’ geetetana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእርሱም ዘመን ይሁዳ ይድናል፤ እስራኤልም በሰላም ይኖራል፤ የሚጠራበትም ስም፣ “ እግዚአብሔር ጽድቃችን” የሚል ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ በሚነግሥበት ጊዜ የይሁዳ ሕዝብ ደኅንነት ያገኛል፤ የእስራኤልም ሕዝብ በሰላም ይኖራል፤ እርሱም ‘እግዚአብሔር ጽድቃችን’ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘመኑ ይሁዳ ኽድሕን፥ እስራኤል ድማ ብሰላም ክነብር እዩ፤ ዝፅወዐሉ ስምውን ‘እግዚኣብሄር ፅድቅና’ ዝብል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘመኑ ይሁዳ ኺድሕን፡ እስራኤል ድማ ኣስተርሕዩ ኺነብር እዩ። ዚስመየሉ ስም ከኣ፡ እግዚኣብሄር ጻድቅና እዩ፡ ኪኸውን እዩ። |