Jeremiah 23:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘመኑ ይሁዳ ኪብጀው፡ እስራኤል ድማ ብሰላም ኪነብር እዩ። እቲ ዚጽዋዕ ስሙ ድማ እዚ እዩ፡ እግዚኣብሄር ፍትሒና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዘ​መ​ኑም ይሁዳ ይድ​ናል፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ተዘ​ልሎ ይቀ​መ​ጣል፤ ይህም ስም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በነ​ቢ​ያት ኢዮ​ሴ​ዴቅ ብሎ የጠ​ራው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዘመኑም ይሁዳ ይድናል እስራኤልም ተዘልሎ ይቀመጣል፥ የሚጠራበትም ስም። እግዚአብሔር ጽድቃችን ተብሎ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዘመኑም ይሁዳ ይድናል እስራኤልም በደኅንነት ይቀመጣል፥ እርሱም፦ ‘ጌታ ጽድቃችን ነው’ በሚለው በዚህ ስም የሚጠራ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ካተትያ ላይን ይሁዳይ አታና፤ እስራኤሊካ ሳሮ ደአና። እ ጼሰታና ሱንይ መና ጎዳ፥ ኑ ጽሎተ ጌተታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I kaatetiyaa laytsan Yihuday attana; Israa'eeliikka saro de'ana. I s'eesettana suntsay Med'inaa Godaa, nu S'illotetsaa geetettana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza kawoteththa layththan Yuhuday attana; Isra7eeleykka saron daana; iza sunththi, ‹GODAY Nuus Xilloteththa› geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ካዎቴ ላይን ዩሁዳይ ኣታና፤ ኢስራኤሌይካ ሳሮን ዳና፤ ኢዛ ሱን፥ ‹ጎዳይ ኑስ ጺሎቴ› ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ካዎተ ዎድያን ይሁድ አታና፤ እስራኤለይ ሳሮ ዳና። እያ ሱንይ፥ ‘ፆሳይ ኑ ፅሎተ’ ጌተታና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya kawotetha wodiyan Yihudi attana; Isra7eeley saro daana. Iya sunthay, ‘Xoossay nu Xillotethaa’ geetetana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእርሱም ዘመን ይሁዳ ይድናል፤ እስራኤልም በሰላም ይኖራል፤ የሚጠራበትም ስም፣ “ እግዚአብሔር ጽድቃችን” የሚል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ በሚነግሥበት ጊዜ የይሁዳ ሕዝብ ደኅንነት ያገኛል፤ የእስራኤልም ሕዝብ በሰላም ይኖራል፤ እርሱም ‘እግዚአብሔር ጽድቃችን’ ተብሎ ይጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዘመኑ ይሁዳ ኽድሕን፥ እስራኤል ድማ ብሰላም ክነብር እዩ፤ ዝፅወዐሉ ስምውን ‘እግዚኣብሄር ፅድቅና’ ዝብል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘመኑ ይሁዳ ኺድሕን፡ እስራኤል ድማ ኣስተርሕዩ ኺነብር እዩ። ዚስመየሉ ስም ከኣ፡ እግዚኣብሄር ጻድቅና እዩ፡ ኪኸውን እዩ።