Jeremiah 23:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ንዳዊት ጻድቕ ጨንፈር ከንስእሉ፡ ንጉስ ከኣ ኪገዝኣሉን ኪሰስነሉን፡ ኣብ ምድሪ ፍትሕን ጽድቅን ዚገብረለን መዓልትታት ይመጻ እየን ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እነሆ ለዳዊት የጽድቅ ቍጥቋጥ የማስነሣበት ዘመን ይመጣል፥” ይላል እግዚአብሔር፤ ንጉሥ ይነግሣል፤ ያስባል፤ በምድርም ፍርድንና ጽድቅን ያደርጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ለዳዊት ጻድቅ ቍጥቋጥ የማስነሣበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እርሱም እንደ ንጉሥ ይነግሣል፥ ይከናወንለታልም፥ በምድርም ፍርድንና ጽድቅን ያደርጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነሆ፥ ለዳዊት ጻድቅ ቁጥቋጥ የማስነሣበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ፥ እርሱም ንጉሥ ሆኖ ይነግሣል፥ ይከናወንለታልም፥ በምድርም ፍርድንና ጽድቅን ያደርጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ዳዊተዉ ጽሎ አጫ ደንና ጋላሳቱ ያና። እ ካትያዳን ካዉታናነ አዳ ኤራተን ሞዳና፤ ቢታን እ ሱረባነ ጽሎባ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani Daawitew s'illo aac'aa dentsana gallassatuu yaana. I kaatiyaadan kawutananne aad'd'eeda eratetsan mooddana; biittan I suurebaanne s'illobaa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani Dawites xillo zare denththana wodey yaana; izi tumu pirdanne xilloteth ooththizaade, aadho erateththan haariza kawo gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ዳዊቴስ ጺሎ ዛሬ ዴንና ዎዴይ ያና፤ ኢዚ ቱሙ ፒርዳኔ ጺሎቴ ኦዛዴ፥ ኣ ኤራቴን ሃሪዛ ካዎ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዳዊታ ኮቻፈ ፅሎ አጫ ደንና ዎደይ ያና። እ ካዎተ ጭንጫተን አይሳና፤ ቢታ ቦላ ሱረነ ፅሎ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Dawita kochaafe xillo aaca denthana wodey yaana. I kawotethaa cincatethan aysana; biitta bolla suurenne xillo oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነሆ፤ ለዳዊት፣ ጻድቅ ቅርንጫፍ የማስነሣበት ጊዜ ይመጣል፤ እርሱም ፍትሕንና ጽድቅን የሚያደርግ፣ በጥበብ የሚገዛ ንጉሥ ይሆናል” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከዳዊት ዘር መካከል ጻድቅ የሆነውን ለንጉሥነት የምመርጥበት ጊዜ ይመጣል፤ ያም ንጉሥ በጥበብ ያስተዳድራል፤ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ትክክልና ቅን የሆነውን ነገር ያደርጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ ንዳዊት ፃድቕ ጨንፈር ዘተስአለን መዓልቲታት ይመፃ ኣለዋ። ንሱውን ፍትሕን ፅድቅን ዝገብር፥ ብጥበብ ዝገዝእ ንጉስ ይኸውን፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ንዳዊት ጻድቕ ጨንፈር ዘተንስኣለን መዓልትታት ይመጻ ኣለዋ። ንሱ ነጊሱ ኺገዝእ፡ ኪቐንዖ ድማ እዩ፡ ኣብታ ሃገር ከኣ ፍርድን ጽድቅን ኬውጽእ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |