Jeremiah 23:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ንዳዊት ጻድቕ ጨንፈር ከንስእሉ፡ ንጉስ ከኣ ኪገዝኣሉን ኪሰስነሉን፡ ኣብ ምድሪ ፍትሕን ጽድቅን ዚገብረለን መዓልትታት ይመጻ እየን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነሆ ለዳ​ዊት የጽ​ድቅ ቍጥ​ቋጥ የማ​ስ​ነ​ሣ​በት ዘመን ይመ​ጣል፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ንጉሥ ይነ​ግ​ሣል፤ ያስ​ባል፤ በም​ድ​ርም ፍር​ድ​ንና ጽድ​ቅን ያደ​ር​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ለዳዊት ጻድቅ ቍጥቋጥ የማስነሣበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እርሱም እንደ ንጉሥ ይነግሣል፥ ይከናወንለታልም፥ በምድርም ፍርድንና ጽድቅን ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነሆ፥ ለዳዊት ጻድቅ ቁጥቋጥ የማስነሣበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ፥ እርሱም ንጉሥ ሆኖ ይነግሣል፥ ይከናወንለታልም፥ በምድርም ፍርድንና ጽድቅን ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ዳዊተዉ ጽሎ አጫ ደንና ጋላሳቱ ያና። እ ካትያዳን ካዉታናነ አዳ ኤራተን ሞዳና፤ ቢታን እ ሱረባነ ጽሎባ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani Daawitew s'illo aac'aa dentsana gallassatuu yaana. I kaatiyaadan kawutananne aad'd'eeda eratetsan mooddana; biittan I suurebaanne s'illobaa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani Dawites xillo zare denththana wodey yaana; izi tumu pirdanne xilloteth ooththizaade, aadho erateththan haariza kawo gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ዳዊቴስ ጺሎ ዛሬ ዴንና ዎዴይ ያና፤ ኢዚ ቱሙ ፒርዳኔ ጺሎቴ ኦዛዴ፥ ኣ ኤራቴን ሃሪዛ ካዎ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ዳዊታ ኮቻፈ ፅሎ አጫ ደንና ዎደይ ያና። እ ካዎተ ጭንጫተን አይሳና፤ ቢታ ቦላ ሱረነ ፅሎ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Dawita kochaafe xillo aaca denthana wodey yaana. I kawotethaa cincatethan aysana; biitta bolla suurenne xillo oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነሆ፤ ለዳዊት፣ ጻድቅ ቅርንጫፍ የማስነሣበት ጊዜ ይመጣል፤ እርሱም ፍትሕንና ጽድቅን የሚያደርግ፣ በጥበብ የሚገዛ ንጉሥ ይሆናል” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከዳዊት ዘር መካከል ጻድቅ የሆነውን ለንጉሥነት የምመርጥበት ጊዜ ይመጣል፤ ያም ንጉሥ በጥበብ ያስተዳድራል፤ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ትክክልና ቅን የሆነውን ነገር ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ ንዳዊት ፃድቕ ጨንፈር ዘተስአለን መዓልቲታት ይመፃ ኣለዋ። ንሱውን ፍትሕን ፅድቅን ዝገብር፥ ብጥበብ ዝገዝእ ንጉስ ይኸውን፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ንዳዊት ጻድቕ ጨንፈር ዘተንስኣለን መዓልትታት ይመጻ ኣለዋ። ንሱ ነጊሱ ኺገዝእ፡ ኪቐንዖ ድማ እዩ፡ ኣብታ ሃገር ከኣ ፍርድን ጽድቅን ኬውጽእ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።