Jeremiah 23:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ግና፡ ጾር እግዚኣብሄር ካብ እትብል። ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ እዚ ቃል እዚ ስለ እትዛረቡ፡ ጾር እግዚኣብሄር እዩ፡ ክብለኩም ድማ ለኣኽኩኹም፡ ጾር እግዚኣብሄር ኣይክትብሉን ይኾኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም” ብትሉ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እኔ፦ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም አት​በሉ ብዬ ልኬ​ባ​ች​ኋ​ለ​ሁና፥ እና​ን​ተም ይህን ቃል፦ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም ብላ​ች​ኋ​ልና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን። የእግዚአብሔር ሸክም ብትሉ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ። የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን፦ ‘የጌታ ሸክም’ ብትሉ፥ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ፦ ‘የጌታ ሸክም’ አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል፦ ‘የጌታ ሸክም’ ብላችኋልና
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተ፥ ‘ሀዌ መና ጎዳ ኪታ’ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ህንተና፥ ሀዌ መና ጎዳ ኪታ ጎፕተ’ ያግናካ ህንተ፥ ‘ሀዌ መና ጎዳ ኪታ’ ጌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hintte, ‹Hawe Med'inaa Godaa kiitaa› gooppe, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani hinttena, Hawe Med'inaa Godaa kiitaa gooppite› yaaginakka hintte, ‹Hawe Med'inaa Godaa kiitaa› geeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte, ‹Hayssi GODAA tooho› giikko, GODAY tani inttena, ‹Hayssi GODAA tooho› goopite giinkka intte, ‹Hayssi GODAA tooho› gideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ፥ ‹ሃይሲ ጎዳ ቶሆ› ጊኮ፥ ጎዳይ ታኒ ኢንቴና፥ ‹ሃይሲ ጎዳ ቶሆ› ጎፒቴ ጊንካ ኢንቴ፥ ‹ሃይሲ ጎዳ ቶሆ› ጊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ፥ ‘ሀይስ ጎዳ ኪታ’ ጊኮ፥ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ታኒ ህንተና፥ ‘ሀይስ ጎዳ ኪታ ጎፕተ’ ያግንካ ህንተ፥ ‘ሀይስ ጎዳ ኪታ’ ግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte, ‘Haysi Godaa kiita’ giiko, Goday haysada yaagees: taani hintena, ‘Haysi Godaa kiita goopite’ yaaginka hinte, ‘Haysi Godaa kiita’ gideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ የእግዚአብሔር ሸክም’ ብትሉ እንኳ፣ እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፤ ‘እኔ፣ “ የእግዚአብሔር ሸክም” አትበሉ’ ብዬ ብነግራችሁም፣ እናንተ፣ ‘ የእግዚአብሔር ሸክም’ ብላችኋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱ መካከል ግን ትእዛዜን አፍርሰው፥ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ብለው የሚናገሩ ከሆነ፥ ‘የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ’ ብዬ ብልክባቸውም እንኳ፥ እነርሱ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ስላሉ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ሸኽሚ እግዚኣብሄር’ እንተ በልኩም እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ሸኽሚ እግዚኣብሄር ኣይትበሉ ኢለ ልኢኸልኩም፥ ንስኻትኩም ነዝ ቓል እዙይ ሸኽሚ እግዚኣብሄር ኢልኩም ኢኹምሞ፤
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ጾር እግዚኣብሄር እንተ በልኩም፡ ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ይዛረብ ኣሎ፡ ጾር እግዚኣብሄር ከይትብሉ ልኢኸ ነጊረኩም ክነሰይ፡ እዛ ጾር እግዚኣብሄር እትብል ቃል ካብ እተውስኡ፡