Jeremiah 23:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ግና፡ ጾር እግዚኣብሄር ካብ እትብል። ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ እዚ ቃል እዚ ስለ እትዛረቡ፡ ጾር እግዚኣብሄር እዩ፡ ክብለኩም ድማ ለኣኽኩኹም፡ ጾር እግዚኣብሄር ኣይክትብሉን ይኾኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን፥ “የእግዚአብሔር ሸክም” ብትሉ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እኔ፦ የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል፦ የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን። የእግዚአብሔር ሸክም ብትሉ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ። የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን፦ ‘የጌታ ሸክም’ ብትሉ፥ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ፦ ‘የጌታ ሸክም’ አትበሉ ብዬ ልኬባችኋለሁና፥ እናንተም ይህን ቃል፦ ‘የጌታ ሸክም’ ብላችኋልና |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ህንተ፥ ‘ሀዌ መና ጎዳ ኪታ’ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ህንተና፥ ሀዌ መና ጎዳ ኪታ ጎፕተ’ ያግናካ ህንተ፥ ‘ሀዌ መና ጎዳ ኪታ’ ጌድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hintte, ‹Hawe Med'inaa Godaa kiitaa› gooppe, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani hinttena, Hawe Med'inaa Godaa kiitaa gooppite› yaaginakka hintte, ‹Hawe Med'inaa Godaa kiitaa› geeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin intte, ‹Hayssi GODAA tooho› giikko, GODAY tani inttena, ‹Hayssi GODAA tooho› goopite giinkka intte, ‹Hayssi GODAA tooho› gideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢንቴ፥ ‹ሃይሲ ጎዳ ቶሆ› ጊኮ፥ ጎዳይ ታኒ ኢንቴና፥ ‹ሃይሲ ጎዳ ቶሆ› ጎፒቴ ጊንካ ኢንቴ፥ ‹ሃይሲ ጎዳ ቶሆ› ጊዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ፥ ‘ሀይስ ጎዳ ኪታ’ ጊኮ፥ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ታኒ ህንተና፥ ‘ሀይስ ጎዳ ኪታ ጎፕተ’ ያግንካ ህንተ፥ ‘ሀይስ ጎዳ ኪታ’ ግደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte, ‘Haysi Godaa kiita’ giiko, Goday haysada yaagees: taani hintena, ‘Haysi Godaa kiita goopite’ yaaginka hinte, ‘Haysi Godaa kiita’ gideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ የእግዚአብሔር ሸክም’ ብትሉ እንኳ፣ እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፤ ‘እኔ፣ “ የእግዚአብሔር ሸክም” አትበሉ’ ብዬ ብነግራችሁም፣ እናንተ፣ ‘ የእግዚአብሔር ሸክም’ ብላችኋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነርሱ መካከል ግን ትእዛዜን አፍርሰው፥ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ብለው የሚናገሩ ከሆነ፥ ‘የእግዚአብሔር ሸክም አትበሉ’ ብዬ ብልክባቸውም እንኳ፥ እነርሱ ‘የእግዚአብሔር ሸክም’ ስላሉ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ሸኽሚ እግዚኣብሄር’ እንተ በልኩም እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ሸኽሚ እግዚኣብሄር ኣይትበሉ ኢለ ልኢኸልኩም፥ ንስኻትኩም ነዝ ቓል እዙይ ሸኽሚ እግዚኣብሄር ኢልኩም ኢኹምሞ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ጾር እግዚኣብሄር እንተ በልኩም፡ ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ይዛረብ ኣሎ፡ ጾር እግዚኣብሄር ከይትብሉ ልኢኸ ነጊረኩም ክነሰይ፡ እዛ ጾር እግዚኣብሄር እትብል ቃል ካብ እተውስኡ፡ |