Jeremiah 23:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ነቲ ነብዪ፡ እግዚኣብሄር እንታይ መለሰካ፧ ከምኡውን፦ እግዚኣብሄር እንታይ ተዛሪቡ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለነቢዩ፥ “እግዚአብሔር ምን መለሰልህ እግዚአብሔርስ የተናገረው ምንድን ነው?” በሉ ምን ተናገረ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለነቢዩ። እግዚአብሔር ምን መለሰልህ? እግዚአብሔርስ የተናገረው ምንድር ነው? ትላለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለነቢዩ እንዲህ ትለዋለህ፦ ‘ጌታ ምን መለሰልህ?’ ‘ጌታስ የተናገረው ምንድነው?’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔንካ ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ ‘መና ጎዳይ ህንተና ዋጌዴ? ዎይ፥ መና ጎዳይ አያ ኦዴዴ?’ ያጋደ ኦቻናዉ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neenikka timbbitiyaa odiyaawantta, ‹Med'inaa Goday hinttena waageedee? woy, Med'inaa Goday Ayaa odeeddee?› yaagaade oochchanaw bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas nabezas, ‹GODAY inttes ay zaaro immidee?› woykko, ‹GODAY yootiday aazee?› gaada oychchanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ናቤዛስ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴስ ኣይ ዛሮ ኢሚዴ?› ዎይኮ፥ ‹ጎዳይ ዮቲዳይ ኣዜ?› ጋዳ ኦይቻናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ናበታኮ፥ ‘ጎዳይ ህንተና ዎይግዴ?’ ዎይኮ ‘አይ ኦድዴ?’ ያጋዳ ኦይቻናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni nabetako, ‘Goday hintena woygidee?’ woyko ‘Ay odidee?’ yaagada oychanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ለነቢዩ፣ ‘ እግዚአብሔር ምን መልስ ሰጠህ?’ ወይም፣ ‘ እግዚአብሔር ምን ተናገረህ?’ ትለዋለህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተም ኤርምያስ ሆይ፥ ነቢዩን ‘እግዚአብሔር ምን መልስ ሰጠህ? ምንስ ተናገረህ’ ብለህ ጠይቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ነቢይ፥ እግዚኣብሄር እንታይ መለሰልካ? እግዚኣብሄር እንታይ እዩ ዝተዛረበ? ደኣ ይበል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንነብዪ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር እንታይ ኢሉ እዩ ዝመለሰልካ እግዚኣብሄርሲ እንታይ እዩ ዝበለ ኢልካ በሎ። |