Jeremiah 23:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ደጊም ጾር እግዚኣብሄር ኣይትጠቕስዎን፣ ቃል ኵሉ ሰብ ጾሩ ኪኸውን እዩ። ንቓላት እቲ ህያው ኣምላኽ፡ ናይ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽና ኣጠዋዊርካዮ ኢኻ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሰው ሁሉ ቃሉ ሸክም ይሆ​ን​በ​ታ​ልና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሸክም ብላ​ችሁ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ አት​ጥሩ፤ የሠ​ራ​ዊ​ትን ጌታ የአ​ም​ላ​ካ​ች​ንን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሕ​ያ​ውን አም​ላክ ቃል ለው​ጣ​ች​ኋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሰው ሁሉ ቃል ሸክም ይሆንበታልና የእግዚአብሔር ሸክም ይሆንበታልና የእግዚአብሔር ሸክም ብላችሁ ከእንግዲህ ወዲህ አትጥሩ፤ የሠራዊትን ጌታ የአምላካችንን የእግዚአብሔርን የሕያውን አምላክ ቃል ለውጣችኋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሰው ሁሉ ቃሉ ሸክም ይሆንበታልና ‘የጌታ ሸክም’ ብላችሁ ከእንግዲህ ወዲህ አትጥሩ፤ የሠራዊትን ጌታ የአምላካችንን የሕያው እግዚአብሔርን ቃላት ለውጣችኋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኦንነ፥ ‘መና ጎዳ ኪታ’ ያጊደ ላኤን ሃሳያናዉ በሰና። አያዉ ጎፐ፥ አዉ ዶናፐ ከስያ ቃላይ አዎ ኪታ ግዴ። ሄዋን ደኡዋ ጾሳ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ፥ ኑ ጾሳ ቃላ ህንተ ምርቂታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, ooninne, ‹Med'inaa Godaa kiitaa› yaagiide laa"entso haasayanaw bessena. Ayaw gooppe, aawuu doonaappe kesiyaa k'aalay aawoo kiitaa gidee. Hewan de'uwaa S'oossaa, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa, nu S'oossaa k'aalaa hintte mirk'k'iita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssafe guyen gidikko, ‹GODAA tooho› giidi intte haasayanaas bessenna. Gaasoykka as ubbaas izi haasayda qaalay izas tooho gidiza gishshas de7o Xoossa, Ubbaafe Wolqqama GODAA nu Xoossa qaala intte bokkiseeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳፌ ጉዬን ጊዲኮ፥ ‹ጎዳ ቶሆ› ጊዲ ኢንቴ ሃሳያናስ ቤሴና። ጋሶይካ ኣስ ኡባስ ኢዚ ሃሳይዳ ቃላይ ኢዛስ ቶሆ ጊዲዛ ጊሻስ ዴኦ ጾሳ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኑ ጾሳ ቃላ ኢንቴ ቦኪሴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛፐ ኦንካ፥ ‘ጎዳ ኪታ’ ያግድ ዛሪድ ኦደታናዉ በሰና። ሄሳ ግሾ፥ እያ ዶናፐ ከይያ ቃላይ እያዉ ኪታ ግድያ ግሾ፥ ደኦ ፆሳ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ቃላ ህንተ ምርቄታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizape oonika, ‘Godaa kiita’ yaagidi zaaridi odetanaw bessenna. Hessa gisho, iya doonape keyiya qaalay iyaw kiita gidiya gisho, de7o Xoossaa, Ubbaafe Wolqaama Godaa, nu Xoossaa qaala hinte mirqeeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእንግዲህ ግን፣ ‘ የእግዚአብሔር ሸክም’ ብላችሁ መናገር አይገባችሁም፤ ምክንያቱም ለሰው ሁሉ የገዛ ራሱ ቃል ሸክሙ ስለሚሆን፣ የአምላካችንን የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ፣ የሕያው አምላክን ቃል ታጣምማላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችሁ ከቶ አትናገሩ፤ የእግዚአብሔር ቃል እንዴት ሸክም ሊሆን ይችላል? እናንተ ግን የሠራዊት ጌታ የሕያው እግዚአብሔርን ቃል ታጣምማላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንቓል ህያው ኣምላኽ፥ ናይቲ ኣምላኽና ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ስለ ዝለወጥኩም፥ ድሕሪዙይ ‘ፆር እግዚኣብሄር’ ኣይትበሉ፤ ነፍሲ ወከፍ ቃሉ፥ ፆር ክኾኖ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንቓላት ህያው ኣምላኽ፡ ናይቲ ኣምላኽና እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ስለ ዝጠዌኹምዎ፡ ንነፍሲ ወከፍ ቃሉ ጾሩ ኪዀኖ እዩ እሞ፡ ድሕርዚ ጾር እግዚኣብሄር ኣይትበሉ።