Jeremiah 23:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩ፡ ነፍሲ ወከፍ ንሓዉ ድማ፡ እግዚኣብሄር እንታይ መለሰ፧ ከምኡውን፦ እግዚኣብሄር እንታይ ተዛሪቡ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንዱም አንዱ ለባልንጀራው፥ አንዱም አንዱ ለወንድሙ እንዲህ ይበል፥ “እግዚአብሔር የመለሰው ምንድን ነው? እግዚአብሔርስ ምን ነገር ተናገረ?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንዱም አንዱ ለባልንጀራው፥ አንዱም አንዱ ለወንድሙ እንዲህ ይበል። እግዚአብሔር የመለሰው ምንድር ነው? እግዚአብሔርስ ምን ነገር ተናገረ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እያንዳንዱም ለባልንጀራው፥ እያንዳንዱም ለወንድሙ እንዲህ ይበልስ፦ ‘ጌታ የመለሰው ምንድነው? ጌታስ ምን ነገር ተናገረ?’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ አጊደ አሳይ፥ ‘መና ጎዳይ ዋጌዴ?’ ዎይ፥ ‘መና ጎዳይ ኦዴዳባይ አዬ?’ ያጊደ ባረ ላገቱዋነ ባረ ዳቦቱዋ ኦቻናዉ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa aggiide asay, ‹Med'inaa Goday waageedee?› woy, ‹Med'inaa Goday odeeddabay ayee?› yaagiide bare laggetuwaanne bare dabbotuwaa oochchanaw bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issoy issoy ba lagge woykko ba dabbo, ‹GODAY ay zaaro immidee?› woykko, ‹GODAY yootiday aazee?› giidi oychchanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሶይ ኢሶይ ባ ላጌ ዎይኮ ባ ዳቦ፥ ‹ጎዳይ ኣይ ዛሮ ኢሚዴ?› ዎይኮ፥ ‹ጎዳይ ዮቲዳይ ኣዜ?› ጊዲ ኦይቻናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ አግድ እሶይ እሶይ፥ ‘ጎዳይ ዎይግዴ? ዎይኮ ጎዳይ አይ ኦድዴ?’ ያግድ ባ ላገታነ ባ ዳቦታ ኦይቻናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa aggidi issoy issoy, ‘Goday woygidee? woyko Goday ay odidee?’ yaagidi ba laggetanne ba dabbota oychanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እያንዳንዱ ለባልንጀራው ወይም ለዘመዱ፣ ‘ እግዚአብሔር ምን መልስ ሰጠ?’ ወይም፣ ‘ እግዚአብሔር ምን ተናገረ?’ ማለት ይገባዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ፈንታ እያንዳንዱ ‘እግዚአብሔር የሰጠው መልስ ምንድን ነው? እግዚአብሔር የተናገረውስ ምንድን ነው?’ በማለት ወዳጆቹንና ዘመዶቹን መጠየቅ አለበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ነፍሲ ወከፍ ንሓዉን ንዓርኩን እግዚኣብሄር እንታይ ኢሉ መለሰ? እግዚኣብሄር እንታይ ኢሉ ተዛረበ?’ ደኣ ይበል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩ፡ ነፍሲ ወከፍ ንሓዉ፡ እግዚኣብሄር እንታይ ኢሉ እዩ ዝመለሰ እግዚኣብሄርሲ እንታይ እዩ እተዛረበ ደኣ በሉ። |