Jeremiah 23:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣነ ኣንጻር እቶም ናይ ሓሶት ሕልሚ ዚንበዩን ዝነግሩን ንህዝበይ ብሓሶቶምን ብዘዋህለልነቶምን ዘስሕቱ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣነ ግና ኣይሰደድክዎምን ኣይኣዘዝክዎምን፤ ስለዚ ነዚ ህዝቢ እዚ ብዝኾነ ይኹን መገዲ ኣይጠቕሙን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ ሐሰትን በሚያልሙ፥ በሚናገሩም፥ በሐሰታቸውና በድፍረታቸውም ሕዝቤን በሚያስቱ በነቢያት ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እኔም አልላክኋቸውም፤ አላዘዝኋቸውምም፤ ለእነዚህ ሕዝብ በማናቸውም አይረቡአቸውም፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ሐሰትን በሚያልሙ በሚናገሩም በሐሰታቸውና በድፍረታቸውም ሕዝቤን በሚያስቱ በነቢያት ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እኔም አልላክኋቸውም አላዘዝኋቸውምም ለእነዚህም ሕዝብ በማናቸውም አይረቡአቸውም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ሐሰትን ትንቢት በሚያልሙ በሚናገሩም፥ በሐሰታቸውና በድፍረታቸውም ሕዝቤን በሚያስቱ በነቢያት ላይ ነኝ፥ ይላል ጌታ፤ እኔም አልላክኋቸውም አላዘዝኋቸውምም፥ ለእነዚህም ሕዝብ በማናቸውም ነገር አይጠቅሙአቸውም፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ! ዎርዱዋ አኩመቲደ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ቦላ ታን ግዳና። ኡንቱንቱ ሄ አኩሙዋ ኦዲደ፥ ባረንቱ ዎርዱዋንነ ባረንቱ ጬቁዋን ታ አሳ ዎራ ካለኖ። ታን ኡንቱንታ ኪታበይከ ዎይ፥ ኦድተ ጋበይከ። ኡንቱንቱ ሀ አሳ አይነ ማድክኖ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Goday hawaa oday! Wordduwaa akumetiide, timbbitiyaa odiyaawanttu bolla taani gidana. Unttunttu he akumuwaa odiide, barenttu wordduwaaninne barenttu c'eek'uwaan ta asaa wora kaaletsiino. Taani unttuntta kiittabeykke woy, odite gabeykke. Unttunttu ha asaa ayinne maaddikkino. Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani wordo agumo kaallidi tinbite yootiza nabetara eqettays; ta kiittontta dishin woykko ta shuumontta dishin xalateththan wordo yo7o yooteettes; ta derezakka baleththeettes; hayssa ha dereza aykkoka go7ettenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ዎርዶ ኣጉሞ ካሊዲ ቲንቢቴ ዮቲዛ ናቤታራ ኤቄታይስ፤ ታ ኪቶንታ ዲሺን ዎይኮ ታ ሹሞንታ ዲሺን ጻላቴን ዎርዶ ዮኦ ዮቴቴስ፤ ታ ዴሬዛካ ባሌቴስ፤ ሃይሳ ሃ ዴሬዛ ኣይኮካ ጎኤቴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎርዶ አሙህሸ ትንብተ ኦድያ ናበታ ቦላ ታ ደንዳና። ኤንቲ ባንታ አሙሁዋን ካትድ ትንብተ ኦድያ ናበታ ታኒ እፃይስ። ታ ኤንታ ኪቶናሽን ዎይኮ ሹሞናሽን ዎርዶ ትንብተ ኦዶሶና፤ ታ አሳ ባለሶና። ኤንቲ ሀ አሳ አይኮካ ማዶኮና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wordo amuhishe tinbite odiya nabeta bolla ta dendana. Enti banta amuhuwan katidi tinbite odiya nabeta taani ixayis. Ta enta kiittonnashin woyko shuumonnashin wordo tinbite odoosona; ta asaa balethoosona. Enti ha asaa aykoka maaddokona” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነሆ፤ ሐሰተኛ ሕልም ተመርኵዘው ትንቢት የሚናገሩትን ነቢያት እቃወማለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “እኔ ሳልልካቸው ወይም ሳልሾማቸው ደፍረው ውሸት ይናገራሉ፤ ሕዝቤንም ያስታሉ፤ ለዚህም ሕዝብ አንዳች አይረቡትም” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ እኔ እግዚአብሔር የምለውን አድምጡ! በሐሰት የተሞላ ሕልማቸውን የሚናገሩ ነቢያትን እጠላለሁ፤ ይህን ሕልም እየተናገሩ ሐሰት በተሞላ ትምክሕታቸው ሕዝቤን ከእውነተኛ መንገድ ያወጣሉ፤ እኔ አላክኋቸውም፤ ወይም ሂዱልኝ አላልኳቸውም፤ ለሕዝቡም የሚሰጡት ጥቅም የለም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ኣብ ልዕሊ እቶም ሕልሚ ሓሰት ዝሓልሙን ዝናገሩን፥ ብሓሰቶምን ብድፍረቶምን ንህዝበይ ኣብ ልዕሊ ዘስሕቱ ነቢያት እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ኣነስ ኣይለኣኽክዎምን ኣይኣዘዝክዎምንውን፤ ነዝ ህዝቢ እዙይ ድማ ዝጠቕምዎ የብሎምን፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ነቶም ሕልሚ ሓሶት ዚንበዩ፡ ንህዝበይ ከኣ እናተዛረቡ ብሓሶቶምን ብድፍረቶምን ዜስሕቱ ነብያት እጥልቐሎም ኣሎኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣነስ ኣይለኣኽክዎምን፡ ኣይኣዘዝክዎምን፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ድማ ዚዐብሱሉ የብሎምን፡ ይብል እግዚኣብሄር። |