Jeremiah 23:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ እንሆ፡ ኣንጻር ነብያት ኣሎኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ብጻዩ ቃለይ ዚሰርቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እነሆ እያንዳንዱ ከባልንጀራው ዘንድ ቃሌን በሚሰርቁ ነቢያት ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ እያንዳንዱ ከባልንጀራው ዘንድ ቃሌን በሚሰርቁ ነቢያት ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፥ እነሆ፥ አንዱ ከሌላው ዘንድ ቃሎቼን በሚሰርቁ ነቢያት ላይ ነኝ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄዋ ድራዉ፥ ታን ታ ቃላ እቱ እቱዋፐ ዉእያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ቦላ ደአይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hewaa diraw, taani ta k'aalaa ittuu ittuwaappe wuu"iyaa timbbitiyaa odiyaawanttu bolla de'ay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Hessa gishshas qaala issoy issaafe kaysi kaysi ekkidi taappe ekkida mala yootiza nabetara ta eqettays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሄሳ ጊሻስ ቃላ ኢሶይ ኢሳፌ ካይሲ ካይሲ ኤኪዲ ታፔ ኤኪዳ ማላ ዮቲዛ ናቤታራ ታ ኤቄታይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳ ግሾ፥ ታ ቃላ እሶይ እሱዋፈ ካይሶትድ ታፐ ኤክዳ ዳንስድ ትንብተ ኦድያ ናበታ ታ እፃይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessa gisho, ta qaala issoy issuwafe kaysotidi taape ekida daanisidi tinbite odiya nabeta ta ixayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ ቃሌን እርስ በእርስ በመሰራረቅ ከእኔ እንደ ተቀበሉ አድርገው የሚናገሩትን ነቢያት እቃወማለሁ” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንዱ ከሌላው ቃልን በመስረቅ ‘ይህ የእግዚአብሔር ቃል ነው’ እያሉ የሚናገሩትን ነቢያት እጠላለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እንሆ ነቶም ካብ ነንሕድሕዶም ቃለይ ንዝሰረቑ ነቢያት እሕነየሎም ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ፡ ነቶም ንሓድሕዶም ቃለይ ዚሳረቑ ነብያት እጥልቐሎም ኣሎኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |