Jeremiah 23:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቃለይ ከም ሓዊዶ ኣይኰነን፧ ይብል እግዚኣብሄር፤ ከም መዶሻ ድማ ነቲ ከውሒ ዝሰብር?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በውኑ ቃሌ እንደ እሳት፥ ድን​ጋ​ዩ​ንም እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ቅቅ መዶሻ አይ​ደ​ለ​ምን? ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኑ ቃሌ እንደ እሳት፥ ድንጋዩንም እንደሚያደቅቅ መዶሻ አይደለችምን? ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በውኑ ቃሌ እንደ እሳት፥ ድንጋዩንም እንደሚያደቅቅ መዶሻ አይደለችምን? ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ቃላይ ታማ ማላ ግደኔ? ዛላ መንሬያ ማዶሻ ማላ ግደኔ?” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta k'aalay tamaa mala gidennee? Zaallaa mentsereetsiyaa madooshaa mala gidennee?» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta qaalay tama malanne shuch qeriza naariqa mala gidennee?» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ቃላይ ታማ ማላኔ ሹች ቄሪዛ ናሪቃ ማላ ጊዴኔ?» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ቃላይ ታማ መላ ግደኔ? ዛላ መንረያ ናርቃ መላ ግደኔ?” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta qaalay tama mela gidennee? Zaalla mentherethiya naariqa mela gidennee?” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ቃሌ እንደ እሳት፣ ድንጋይንም እንደሚያደቅቅ መዶሻ አይደለምን?” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቃሌ እንደ እሳት፥ አለቱንም ሰባብሮ እንደሚያደቅ መዶሻ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቃለይ ከም ሓዊን፥ ከምቲ ንኸውሒ ዘድቅቕ መዶሻንዶ ኣይኮነን፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ቃለይዶ ኸም ሓውን ከምቲ ንኸውሒ ሓሸምሸም ዜብል ሞደሻን ኣይኰነን ይብል እግዚኣብሄር።