Jeremiah 23:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከየርእዮ ኣብ መሕብኢ ዚሓብኦ ኣሎዶ፧ ይብል እግዚኣብሄር። ንሰማይን ምድርንዶ ኣይመልኦን እየ፧ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው በስ​ውር ቦታ ቢሸ​ሸግ፥ እኔ አላ​የ​ው​ምን? ሰማ​ይ​ንና ምድ​ር​ንስ የሞ​ላሁ እኔ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምን? ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው በስውር ቢሸሸግ፥ እኔ አላየውምን? ሰማይንና ምድርንስ የሞላሁ እኔ አይደለሁምን? ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው በስውር ቦታ ቢሸሸግ፥ እኔ አላየውምን? ይላል ጌታ። ሰማይንና ምድርንስ የሞላሁ እኔ አይደለሁምን? ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን በኤናዳን፥ ጌማ ሳኣን ባረና ቆሳናዉ አሳይ ዳንዳዪ? ሳሉዋንነ ሳኣን ኩሜዳዌ ታና መና ጎዳ ግድክታ?” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani be'ennaadan, geema sa'aan barena k'osanaw Asay danddayii? Saluwaaninne sa'aan kumeeddawe taana Med'inaa Godaa gidikkitaa?» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani be7ontta mala geemason qotetti attana asi dizee? Salonne sa7a kumiday tana gidikkinaa!» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ቤኦንታ ማላ ጌማሶን ቆቴቲ ኣታና ኣሲ ዲዜ? ሳሎኔ ሳኣ ኩሚዳይ ታና ጊዲኪና!» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ በኦናዳ፥ አስ ጌማ በሳን ባና ቆሳናዉ ዳንዳኢ? ሳሎንነ ሳአን ኩምዳይ ታና ግድክና?” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta be7onnaada, asi geema bessan bana qosanaw danda7ii? Saloninne sa7an kumiday tana gidikina?” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ እንዳላየው፣ በስውር ቦታ ሊሸሸግ የሚችል አለን?” ይላል እግዚአብሔር ። “ሰማይንና ምድርንስ የሞላሁ እኔ አይደለሁምን” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ሰማይንና ምድርን የሞላሁ አይደለሁምን? ሰው በስውር ቦታ ቢሸሸግ እኔ አላየውምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸይሪኦ ኣብ ስውር ስፍራ ኽሕባእ ዝኽእልዶ ኣሎ? ይብል እግዚኣብሄር። ሰማይን ምድርን ዝመላእኹስ ኣነዶ ኣይኮንኩን? ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸይርእዮስ ሰብዶ ኣብ ስዉር ስፍራ ኺሕባእ ይከኣሎ እዩ ይብል እግዚኣብሄር። ሰማይን ምድርን ዝመልእዶ ኣነ ኣይኰንኩን ይብል እግዚኣብሄር።