Jeremiah 23:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምኽረይ ደው ኢሎም ንህዝበይ ቃለይ እንተ ዚሰምዑ ግና፡ ካብ ግጉይ መገዶምን ካብ ክፉእ ተግባራቶምን ምተነስሑ ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቃሌ ቢቆ​ሙና ምክ​ሬን ቢሰሙ ኖሮ ግን ሕዝ​ቤን ከክፉ ሥራ​ቸው በመ​ለ​ሱ​አ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምክሬ ግን ቢቆሙ ኖሮ፥ ለሕዝቤ ቃሌን ባሰሙ ነበር፥ ከክፉም መንገዳቸው ከሥራቸውም ክፋት በመለሱአቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምክሬ ግን ቢቆሙ ኖሮ፥ ለሕዝቤ ቃሎቼን ባሰሙ ነበር፥ ከክፉም መንገዳቸው ከሥራቸውም ክፋት በመለሱአቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ታን ዞርያሳን ኤቄዳዋ ግድንቶ፥ ታ ቃላ ታ አሳዉ ኦዳና ሽን! ኡንቱንቱ ኡንቱንቱ ኢታ ኦግያፐነ ኡንቱንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ዛራና ሽን!” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu taani zoriyaasan ek'k'eeddawaa gidintto, ta k'aalaa ta asaw odana shin! Unttunttu unttunttu iita ogiyaappenne unttunttu iita oosuwaappe zaarana shin!» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ta zoren eqqidaakko ta qaala ta deraa sissana; iita ogeppenne iita oosoppe istta zaarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ታ ዞሬን ኤቂዳኮ ታ ቃላ ታ ዴራ ሲሳና፤ ኢታ ኦጌፔኔ ኢታ ኦሶፔ ኢስታ ዛራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ታ ዞርያ በሳን ኤቅዳባ ግድያኮ፥ ታ ቃላ፥ ታ አሳስ ኦዳናሽን። ኤንቲ ኢታ ኦግያፐነ ኤንታ ኢታ ኦሱዋፐ ዛራናሽን” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ta zoriya bessan eqidabaa gidiyako, ta qaala, ta asaas odanashin. Enti iita ogiyapenne enta iita oosuwape zaaranashin” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምክሬ ባለበት ቢቆሙ ኖሮ፣ ቃሌን ለሕዝቤ ባሰሙ ነበር፤ ከክፉ መንገዳቸው፣ ከክፉ ሥራቸውም በመለሷቸው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእኔ ጉባኤ ፊት ቆመው ቢሆንማ ኖሮ ቃሌን ለሕዝቡ ባወጁ ነበር፤ ጠማማ መንገዳቸውንና ክፉ አኗኗራቸውንም ትተው ወደ እኔ እንዲመለሱ ማድረግ በቻሉ ነበር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብምኽረይ ፀኒዖም ነይሮም እንተ ዝኾኑስ፥ ቃለይ ንህዝበይ መስምዕዎም፤ ካብ ክፉእ መንገዶምን ካብ ክፉእ ስራሖምውን ምመለስዎም ነይሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ምኽረይ ውዒሎም ነይሮም እንተ ዚዀኑስ፡ ቃላተይ ንህዝበይ መስምዕዎም፡ ካብቲ ኽፉእ መገዶምን ካብ እከይ ግብሮምን ከኣ ምመለስዎም ነይሮም።