Jeremiah 23:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምኽረይ ደው ኢሎም ንህዝበይ ቃለይ እንተ ዚሰምዑ ግና፡ ካብ ግጉይ መገዶምን ካብ ክፉእ ተግባራቶምን ምተነስሑ ነይሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቃሌ ቢቆሙና ምክሬን ቢሰሙ ኖሮ ግን ሕዝቤን ከክፉ ሥራቸው በመለሱአቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምክሬ ግን ቢቆሙ ኖሮ፥ ለሕዝቤ ቃሌን ባሰሙ ነበር፥ ከክፉም መንገዳቸው ከሥራቸውም ክፋት በመለሱአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምክሬ ግን ቢቆሙ ኖሮ፥ ለሕዝቤ ቃሎቼን ባሰሙ ነበር፥ ከክፉም መንገዳቸው ከሥራቸውም ክፋት በመለሱአቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ታን ዞርያሳን ኤቄዳዋ ግድንቶ፥ ታ ቃላ ታ አሳዉ ኦዳና ሽን! ኡንቱንቱ ኡንቱንቱ ኢታ ኦግያፐነ ኡንቱንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ዛራና ሽን!” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu taani zoriyaasan ek'k'eeddawaa gidintto, ta k'aalaa ta asaw odana shin! Unttunttu unttunttu iita ogiyaappenne unttunttu iita oosuwaappe zaarana shin!» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ta zoren eqqidaakko ta qaala ta deraa sissana; iita ogeppenne iita oosoppe istta zaarana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ታ ዞሬን ኤቂዳኮ ታ ቃላ ታ ዴራ ሲሳና፤ ኢታ ኦጌፔኔ ኢታ ኦሶፔ ኢስታ ዛራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታ ዞርያ በሳን ኤቅዳባ ግድያኮ፥ ታ ቃላ፥ ታ አሳስ ኦዳናሽን። ኤንቲ ኢታ ኦግያፐነ ኤንታ ኢታ ኦሱዋፐ ዛራናሽን” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ta zoriya bessan eqidabaa gidiyako, ta qaala, ta asaas odanashin. Enti iita ogiyapenne enta iita oosuwape zaaranashin” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምክሬ ባለበት ቢቆሙ ኖሮ፣ ቃሌን ለሕዝቤ ባሰሙ ነበር፤ ከክፉ መንገዳቸው፣ ከክፉ ሥራቸውም በመለሷቸው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእኔ ጉባኤ ፊት ቆመው ቢሆንማ ኖሮ ቃሌን ለሕዝቡ ባወጁ ነበር፤ ጠማማ መንገዳቸውንና ክፉ አኗኗራቸውንም ትተው ወደ እኔ እንዲመለሱ ማድረግ በቻሉ ነበር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብምኽረይ ፀኒዖም ነይሮም እንተ ዝኾኑስ፥ ቃለይ ንህዝበይ መስምዕዎም፤ ካብ ክፉእ መንገዶምን ካብ ክፉእ ስራሖምውን ምመለስዎም ነይሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ምኽረይ ውዒሎም ነይሮም እንተ ዚዀኑስ፡ ቃላተይ ንህዝበይ መስምዕዎም፡ ካብቲ ኽፉእ መገዶምን ካብ እከይ ግብሮምን ከኣ ምመለስዎም ነይሮም። |