Jeremiah 23:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብዛዕባ እቶም ንህዝበይ ዚጓስዩ ጓሶት ከምዚ ይብል። ንኣባጊዐይ ፋሕ ኣቢልካዮም ኣባሪርካየን ኣይበጻሕካየንን፤ እንሆ፡ ክፉእ ግብርታትኩም ክቐርበኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝ​ቤን ስለ​ሚ​ጠ​ብቁ እረ​ኞች እን​ዲህ ይላል፥ “በጎ​ችን በት​ና​ች​ኋል፤ አባ​ር​ራ​ች​ኋ​ቸ​ው​ማል፥ አል​ጐ​በ​ኛ​ች​ኋ​ቸ​ው​ምም፤ እነሆ! እንደ ሥራ​ችሁ ክፋት እጐ​በ​ኛ​ች​ኋ​ለሁ፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሕዝቤን ስለሚጠብቁ እረኞች እንዲህ ይላል። በጎቼን በትናችኋል አባርራችኋቸውማል አልጐበኛችኋቸውምም፤ እነሆ፥ የሥራችሁን ክፋት እጐበኝባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የእስራኤል አምላክ ጌታ ሕዝቤን ስለሚጠብቁ እረኞች እንዲህ ይላል፦ “እናንተ በጎቼን በትናችኋል አባርራችኋቸዋልም አልጐበኛችኋቸውምም፤ እነሆ፥ ስለ ክፉ ሥራችሁ እጐበኛችኋለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ባረ አሳ ሄምያ ሄንንቻቱዋባ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታ ዶርሳቱዋ ላሊደ፥ ዎራ የደርሴድታ። ህንተ ኡንቱንታ ጾሞስቤና ድራዉ፥ ታን ህንተ ኦዳ ኢታተዉ ኡባዉ ህንተና ሙሩዋን ጾሞሳና ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay bare asaa heemmiyaa hentsanchchatuwaabaa hawaadan yaagee; «Hintte ta dorssatuwaa laaliide, wora yedersseeddita. Hintte unttuntta s'omoosibeenna diraw, taani hintte ootseedda iitatetsaw ubbaw hinttena muruwaan s'omoosana yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA Isra7eele Xoossay ba asaa heemmiza heenththanchchatas, «Intte ta dorsata laallidi wora yeddida gishshassinne intte istta lo7eththi xeellontta aggida gishshas intte iitateththaas bessiza qixaate ta immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ባ ኣሳ ሄሚዛ ሄንንቻታስ፥ «ኢንቴ ታ ዶርሳታ ላሊዲ ዎራ ዬዲዳ ጊሻሲኔ ኢንቴ ኢስታ ሎኤ ጼሎንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኢንቴ ኢታቴስ ቤሲዛ ቂጻቴ ታ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ባ አሳ ሄምያ ሄንንቾታ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተ ታ ዶርሳታ ላልዳ ግሾ፥ ጎድዳ ግሾ፥ ናግቦና ግሾነ ህንተ ኦዳ ህንተ ኢታ ኦሱዋ ግሾ ታ ህንተና ሴራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, Isra7eele Xoossay, ba asaa heemmiya henthanchota haysada yaagees: “Hinte ta dorsata laallida gisho, gooddida gisho, naagiboonna gishonne hinte oothida hinte iita oosuwa gisho ta hintena seerana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሕዝቤን ስለሚጠብቁ እረኞች እንዲህ ይላል፤ “መንጋዬን ስለ በተናችሁ፣ ስላባረራችሁና ተገቢውን ጥንቃቄ ስላላደረጋችሁላቸው፣ ለክፋታችሁ ተገቢውን ቅጣት አመጣባችኋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሕዝቡ ጠባቂዎች መሆን ስለሚገባቸው መሪዎች እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤን እንደሚገባ አልጠበቃችሁም፤ ይልቁንም አሳዳችሁ በተናችሁ፤ ስለዚህ ስለ ፈጸማችሁት ክፋት ሁሉ እቀጣችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ብዛዕባ እቶም ንህዝቡ ዝሕልዉ ጓሶት ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንስኻትኩም ንመጓሰይ በተንኩምወን ኣባረርኩምወን፤ ጥንቃቐውን ኣይገበርኩምለንን። እንሆ፥ ንኽፍኣትኩም ግቡእ ቅፅዓት ከምፅአልኩም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ብዛዕባ እቶም ንህዝበይ ዚጓስዩ ጓሶትሲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነባጊዔይ ዝዘሮኽምወንንን ዘባረርኩምወንን ግደን ዘይገበርኩምን ንስኻትኩም ኢኹም። እንሆ፡ ብሰሪ እከይ ተግባርኩም ከኣ ክቐጽዓኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።