Jeremiah 23:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እውን ነቶም ዝንዕቑኒ፡ እግዚኣብሄር፡ ሰላም ክህልወኩም እዩ፡ ይብል። ከም ሓሳብ ልቡ ዝመላለሰ ዘበለ ድማ፡ ክፉእ ኣብ ልዕሌኹም ኣይመጸኩምን ይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርን ቃል ለሚያቃልሉ ሰላም ይሆንላችኋል፥ በፍላጎታቸውና በልቡናቸው ክፋት ለሚሄዱም ሁሉ፦ ክፉ ነገር አያገኛችሁም” ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሚንቁኝ ሁልጊዜ። እግዚአብሔር። ሰላም ይሆንላችኋል ብሎአል ይላሉ፤ በልቡም እልከኝነት ለሚሄድ ሁሉ። ክፉ ነገር አያገኛችሁም ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሚንቁኝ ሁልጊዜ፦ ጌታ፦ ሰላም ይሆንላችኋል ብሏል ይላሉ፤ በልቡም እልከኝነት ለሚሄድ ሁሉ፦ ክፉ ነገር አያገኛችሁም ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታና ካያዋንታ ኡንቱንቱ፥ ‘መና ጎዳይ፥ ህንተ ሳሮ ደአና’ ያጌ ያጊኖ። ቃይ ባረንቱ ዎዛና ሙመተ ካለያዋንታ ኡባ ኡንቱንቱ፥ ‘ህንተ ቦላ አያ ኢታባይነ ዬና’ ያጊኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taana kad'iyaawantta unttunttu, ‹Med'inaa Goday, hintte saro de'ana› yaagee yaagiino. K'ay barenttu wozanaa muumetetsaa kaaletsiyaawantta ubbaa unttunttu, ‹Hintte bolla ayaa iitabaynne yeenna› yaagiino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tana kadhizayta isttas, ‹GODAY inttes saro gidana gides› geettes; bantta wozina muumeteththa kaallizayta ubbaa isttas, ‹Iita miishshi inttena gakkenna› geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታና ካዛይታ ኢስታስ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴስ ሳሮ ጊዳና ጊዴስ› ጌቴስ፤ ባንታ ዎዚና ሙሜቴ ካሊዛይታ ኡባ ኢስታስ፥ ‹ኢታ ሚሺ ኢንቴና ጋኬና› ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታና ካይሳታኮ፥ ‘ህንተ ሳሮ ዳና’ ያጎሶና፤ ቃስ ባንታ ዎዛና ኢታተ ካለይሳታኮ፥ ‘ህንተና ኢታባይ ጋከና’ ያጎሶና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tana kadheysatako, ‘Hinte saro daana’ yaagosona; qassi banta wozana iitatethaa kaalleysatako, ‘Hintena iitabay gakenna’ yaagosona” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔን ለሚንቁኝ፣ ‘ እግዚአብሔር ሰላም ይሆንላችኋል ብሏል’ ይላሉ፤ የልባቸውን እልኸኝነት ለሚከተሉም ሁሉ፣ ‘ክፉ ነገር አይነካችሁም’ ይሏቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእኔን ቃል መስማት የማይፈልጉትን ሕዝቦች ‘አይዞአችሁ፥ ሰላም ይሆንላችኋል’ ይሉአቸዋል፤ እለኸኛ የሆነውንም ሁሉ ‘አይዞህ ምንም ችግር አይደርስብህም’ ይሉታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ነቶም ንኣይ ዝንዕቑ፥ እግዚኣብሄር ‘ሰላም ክኾነልኩም እዩ’ ኢሉ፥ ይብልዎም፤ ነቶም ብትረት ልቦም ዝመላለሱ ዅላቶም ድማ ‘ክፉእ ነገር ኣይነኽአኩምን እዩ’ ይብልዎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ ነቶም ዚንዕቁኒ ዘለዉ ዂሉ ጊዜ፡ እግዚኣብሄርሲ ደሓን ኪዀነልኩም እዩ፡ ኢሉ ኣሎ፡ ነቶም ብትሪ ልቦም ዚመላለሱ ዂላቶም ድማ፡ ገለ ኽፉእ ኣይኪወርደኩምን እዩ፡ ይብልዎም ኣለው። |