Jeremiah 23:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ንቓላት እቶም ዚንበዩኹም ነብያት ኣይትስምዑ። ከንቱ ይገብሩኻ፤ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ዘይኰነስ ካብ ልቦም ራእይ ይዛረቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኀያል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ትንቢት የሚናገሩላችሁን የነቢያትን ቃል አትስሙ፤ ከንቱነትን ያስተምሩአችኋል፤ ከእግዚአብሔር አፍ ሳይሆን ከገዛ ልባቸው የወጣውን ራእይ ይናገራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ትንቢት የሚናገሩላችሁን የነቢያትን ቃል አትሰሙ፤ ከንቱነትን ያስተምሩአችኋል፤ ከእግዚአብሔር አፍ ሳይሆን ከገዛ ልባቸው የወጣውን ራእይ ይናገራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ትንቢት የሚናገሩላችሁን የነቢያትን ቃላት አትስሙ፤ ከንቱነትን ያስተምሩአችኋል፤ ከጌታ አፍ ሳይሆን ከገዛ ልባቸው የወጣውን ራእይ ይናገራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኦድያባ ስሶፕተ። ኡንቱንቱ ሀነናባ፥ ሀናና ጊደ፥ ዎርዱዋ ኦዲኖ። መና ጎዳይ ባረ ዶናፐ ኦድና ግደናን፥ ኡንቱንቱ ባረፐ ቆፕ አኪደ፥ ሳፃ ኦዲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Timbbitiyaa odiyaawanttu odiyaabaa sisoppite. Unttunttu hanennabaa, hanana giide, wordduwaa odiino. Med'inaa Goday bare doonaappe odina gidennaan, unttunttu bareppe k'oppi akkiide, sas'aa odiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Hayti nabeti tinbite inttes yootizayssa siyopite; istti inttena wordo hidotan kunththeettes; istti GODAAPPE gidontta baappe medhdhi ekki yooteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ሃይቲ ናቤቲ ቲንቢቴ ኢንቴስ ዮቲዛይሳ ሲዮፒቴ፤ ኢስቲ ኢንቴና ዎርዶ ሂዶታን ኩንቴስ፤ ኢስቲ ጎዳፔ ጊዶንታ ባፔ ሜ ኤኪ ዮቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ናበት ኦድያባ ስኦፕተ፤ ኤንቲ ሀኖና ኡፋይሳን ኩንሶና። ጎዳይ ኦዶናሽን ኤንቲ ባንታፈ መ ከስድ ቆንጨ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nabeti odiyaba si7opite; enti hanonna ufaysan kunthoosona. Goday odonnashin enti bantafe medhi kessidi qoncethi odoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነዚህ ነቢያት የሚተነብዩላችሁን አትስሙ፤ በባዶ ተስፋ ይሞሏችኋል፤ ከእግዚአብሔር አፍ የወጣ ሳይሆን፣ ከገዛ ልባቸው የሆነውን ራእይ ይናገራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “ነቢያቱ የሚሉትን አትስሙ፤ እነርሱ በሐሰተኛ ተስፋ ይሞሉአችኋል፤ የሚነግሩአችሁም በሐሳባቸው ያለሙትን እንጂ እኔ የምነግራቸውን ቃል አይደለም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እዞም ነቢያት እዚኣቶም ዝንበዩልኩም ኣይትስምዑ፤ ከንቱነት ይምህሩኹም፤ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ዝወፀ ዘይኮነስ፥ ካብ ልቦም ዝኾነ ራእይ እዮም ዝናገሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቶም ዚንበዩልኩም ዘለዉ ነብያትሲ ኸንቱነት እዮም ዚምህሩኹም ዘለዉ፡ ራእይ ልቦም እምበር፡ እቲ ኻብ ኣፍ እግዚኣብሄር ዝወጸ ኣይኰነን ዚነግሩኹም ዘለዉ እሞ፡ ቃላቶም ኣይትስምዑ። |