Jeremiah 23:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብዛዕባ ነብያት ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ብዕንጨይቲ እምግቦምን ሓሞት ክሰትዩን እገብሮም እየ፤ ካብ ነብያት የሩሳሌም ክፍኣት ናብ ብዘላ ሃገር ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ ከኢየሩሳሌም ነቢያት ዘንድ ርኵሰት በምድር ሁሉ ላይ ወጥቶአልና ሕማምን አበላቸዋለሁ፤ መራራ ውኃንም አጠጣቸዋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ከኢየሩሳሌም ነቢያት ዘንድ ርኵሰት በምድር ሁሉ ላይ ወጥቶአልና እሬትን አበላቸዋለሁ የሐሞትንም ውኃ አጠጣቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ስለ ነብያት የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ከኢየሩሳሌም ነቢያት ዘንድ ርኩሰት በምድር ሁሉ ላይ ወጥቶአልና፥ እሬትን አበላቸዋለሁ የሐሞትንም ውኃ አጠጣቸዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያዋንቱባ ሀዋዳን ያጌ፤ “የሩሳላመን ደእያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱፐ ቱናባይ ከሲደ፥ ቢታ ኡባን ላለቴዳ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ጫምያ ቁማ ምዛና፤ ታን ኡንቱንታ ዎያ ሃ ኡሻና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaawanttubaa hawaadan yaagee; «Yerusaalamen de'iyaa timbbitiyaa odiyaawanttuppe tunabay kesiide, biittaa ubbaan laaletteedda diraw, taani unttuntta c'ammiyaa k'umaa mizana; taani unttuntta wod'iyaa haatsaa ushshana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ubbaafe Wolqqama GODAY hayta nabeta gishshas, «Yerusalaamen diza nabetappe tuna miishshi kezidi biitta ubbaan laalettida gishshas ta istta camo kath mizana; qasse marzettida haath ushshana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ሃይታ ናቤታ ጊሻስ፥ «ዬሩሳላሜን ዲዛ ናቤታፔ ቱና ሚሺ ኬዚዲ ቢታ ኡባን ላሌቲዳ ጊሻስ ታ ኢስታ ጫሞ ካ ሚዛና፤ ቃሴ ማርዜቲዳ ሃ ኡሻና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ናበታባ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “የሩሳላመ ናበታ ዶናፐ ቱናባይ ከይድ፥ ቢታ ኡባን ላለትዳ ግሾ፥ ታ ኤንታ ጫምያ ካ ሙዛና፤ ኤንታ ዎያ ሃ ኡሻና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ubbaafe Wolqaama Goday nabetaba haysada yaagees: “Yerusalaame nabeta doonape tunabay keyidi, biitta ubban laaletida gisho, ta enta cammiya kathi muzana; enta wodhiya haathi ushshana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስለ እነዚህ ነቢያት እንዲህ ይላል፤ “ከኢየሩሳሌም ነቢያት፣ በምድሪቱ ሁሉ ርኩሰት ተሠራጭቷልና፤ መራራ ምግብ አበላቸዋለሁ፤ የተመረዘም ውሃ አጠጣቸዋለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንግዲህ እኔ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኢየሩሳሌም ነቢያት የምለው ይህ ነው፦ ‘በምድሪቱ ሁሉ ላይ የክሕደትን መንፈስ ስላሠራጩ፥ መራራ ቅጠል እንዲበሉና መርዝ እንዲጠጡ አደርጋቸዋለሁ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ብዛዕባ እዞም ነቢያት እዚኣቶም ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ካብ ነቢያት ኢየሩሳሌም ኣብ ኵላ እታ ምድሪ ርኽሰት ተባፂሑ እዩሞ፥ ዕረ ኸብልዖም እየ፤ ዝመረረ ሓሞትውን ከስትዮም እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብዛዕባ እቶም ነብያት፡ ካብቶም ነብያት የሩሳሌም ረሲእነት ኣብ ኲላ እታ ሃገር ተዘርጊሑ እዩ እሞ፡ እንሆ፡ ዕረ ኸብልዖም፡ ማይ ስሚ ኸኣ ከስትዮም እየ፡ ይብል ኣሎ። |