Jeremiah 23:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብዛዕባ ነብያት ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ብዕንጨይቲ እምግቦምን ሓሞት ክሰትዩን እገብሮም እየ፤ ካብ ነብያት የሩሳሌም ክፍኣት ናብ ብዘላ ሃገር ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እነሆ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ነቢ​ያት ዘንድ ርኵ​ሰት በም​ድር ሁሉ ላይ ወጥ​ቶ​አ​ልና ሕማ​ምን አበ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ መራራ ውኃ​ንም አጠ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ከኢየሩሳሌም ነቢያት ዘንድ ርኵሰት በምድር ሁሉ ላይ ወጥቶአልና እሬትን አበላቸዋለሁ የሐሞትንም ውኃ አጠጣቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ስለ ነብያት የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ከኢየሩሳሌም ነቢያት ዘንድ ርኩሰት በምድር ሁሉ ላይ ወጥቶአልና፥ እሬትን አበላቸዋለሁ የሐሞትንም ውኃ አጠጣቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያዋንቱባ ሀዋዳን ያጌ፤ “የሩሳላመን ደእያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱፐ ቱናባይ ከሲደ፥ ቢታ ኡባን ላለቴዳ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ጫምያ ቁማ ምዛና፤ ታን ኡንቱንታ ዎያ ሃ ኡሻና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaawanttubaa hawaadan yaagee; «Yerusaalamen de'iyaa timbbitiyaa odiyaawanttuppe tunabay kesiide, biittaa ubbaan laaletteedda diraw, taani unttuntta c'ammiyaa k'umaa mizana; taani unttuntta wod'iyaa haatsaa ushshana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ubbaafe Wolqqama GODAY hayta nabeta gishshas, «Yerusalaamen diza nabetappe tuna miishshi kezidi biitta ubbaan laalettida gishshas ta istta camo kath mizana; qasse marzettida haath ushshana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ሃይታ ናቤታ ጊሻስ፥ «ዬሩሳላሜን ዲዛ ናቤታፔ ቱና ሚሺ ኬዚዲ ቢታ ኡባን ላሌቲዳ ጊሻስ ታ ኢስታ ጫሞ ካ ሚዛና፤ ቃሴ ማርዜቲዳ ሃ ኡሻና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ናበታባ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “የሩሳላመ ናበታ ዶናፐ ቱናባይ ከይድ፥ ቢታ ኡባን ላለትዳ ግሾ፥ ታ ኤንታ ጫምያ ካ ሙዛና፤ ኤንታ ዎያ ሃ ኡሻና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Ubbaafe Wolqaama Goday nabetaba haysada yaagees: “Yerusalaame nabeta doonape tunabay keyidi, biitta ubban laaletida gisho, ta enta cammiya kathi muzana; enta wodhiya haathi ushshana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስለ እነዚህ ነቢያት እንዲህ ይላል፤ “ከኢየሩሳሌም ነቢያት፣ በምድሪቱ ሁሉ ርኩሰት ተሠራጭቷልና፤ መራራ ምግብ አበላቸዋለሁ፤ የተመረዘም ውሃ አጠጣቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ እኔ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኢየሩሳሌም ነቢያት የምለው ይህ ነው፦ ‘በምድሪቱ ሁሉ ላይ የክሕደትን መንፈስ ስላሠራጩ፥ መራራ ቅጠል እንዲበሉና መርዝ እንዲጠጡ አደርጋቸዋለሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ብዛዕባ እዞም ነቢያት እዚኣቶም ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ካብ ነቢያት ኢየሩሳሌም ኣብ ኵላ እታ ምድሪ ርኽሰት ተባፂሑ እዩሞ፥ ዕረ ኸብልዖም እየ፤ ዝመረረ ሓሞትውን ከስትዮም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብዛዕባ እቶም ነብያት፡ ካብቶም ነብያት የሩሳሌም ረሲእነት ኣብ ኲላ እታ ሃገር ተዘርጊሑ እዩ እሞ፡ እንሆ፡ ዕረ ኸብልዖም፡ ማይ ስሚ ኸኣ ከስትዮም እየ፡ ይብል ኣሎ።