Jeremiah 23:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ነብያት የሩሳሌም እውን ዘስካሕክሕ ነገር ርኤኹ፡ ይዘሙ፡ ብሓሶት ድማ ይመላለሱ። ሓደ እኳ ካብ ክፍኣቱ ንድሕሪት ከይምለስ፡ ኣእዳው ገበርቲ እከይ እውን የበርትዑ፤ ኩሎም ንዓይ ከም ሶዶምን ነበርታ ከም ጎሞራን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም ነቢያት ላይ የሚያስደነግጥን ነገር አይቻለሁ፤ ያመነዝራሉ፤ በሐሰትም ይሄዳሉ፤ ማንም ከክፋቱ እንዳይመለስ የክፉ አድራጊዎችን እጅ ያበረታሉ፤ ሁሉም እንደ ሰዶም፥ የሚኖሩባትም እንደ ገሞራ ሆኑብኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌምም ነቢያት ላይ የሚያስደነግጥን ነገር አይቻለሁ፤ ያመነዝራሉ በሐሰትም ይሄዳሉ፤ ማንም ከክፋቱ እንዳይመለስ የክፉ አድራጊዎችን እጅ ያበረታሉ፤ ሁሉም እንደ ሰዶም የሚኖሩባትም እንደ ገሞራ ሆኑብኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌምም ነቢያት መካከል አስደንጋጭ ነገር አይቻለሁ፤ ያመነዝራሉ በሐሰትም ይሄዳሉ፤ ማንም ከክፋቱ እንዳይመለስ የክፉ አድራጊዎችን እጅ ያበረታሉ፤ ሁላቸውም እንደ ሰዶም የሚኖሩባትም እንደ ገሞራ ሆኑብኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ የሩሳላመን ደእያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ግዶንካ ዳጋንያባ በኣድ። ኡንቱንቱ ሻርሙጺኖነ ዎርዶቲደ ሀመቲኖ። ኦንነ ባረ ኢታ ኦሱዋፐ ስመናዳን፥ ኡንቱንቱ ኢታ ኦያዋንታ ገደ ምንኖ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ታዉ ሶዶማ ማላ፤ የሩሳላመ አሳይካ ጋሞራ ማላ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Yerusaalamen de'iyaa timbbitiyaa odiyaawanttu giddonkka dagantsiyaabaa be'aad. Unttunttu sharmus'iinonne worddotiidde hamettiino. Ooninne bare iita oosuwaappe simmennaadan, unttunttu iitaa ootsiyaawantta gede mintsetsiino. Unttunttu ubbaykka taw Sodooma mala; Yerusaalame asaykka Gamoora mala» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamen diza nabeta bolla deexxiza iita miish be7adis; istti laymateettes; wordoteththan de7eettes; oonikka ba iita oosoppe simmontta mala iitata minththeettes; ta matan istti ubbayka Sodoome mala, izin diza asaykka Gamoora mala» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜን ዲዛ ናቤታ ቦላ ዴጺዛ ኢታ ሚሽ ቤኣዲስ፤ ኢስቲ ላይማቴቴስ፤ ዎርዶቴን ዴኤቴስ፤ ኦኒካ ባ ኢታ ኦሶፔ ሲሞንታ ማላ ኢታታ ሚንቴስ፤ ታ ማታን ኢስቲ ኡባይካ ሶዶሜ ማላ፥ ኢዚን ዲዛ ኣሳይካ ጋሞራ ማላ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ የሩሳላመ ናበታ ግዶንካ ሀይስ ዴፅያባ በአስ። ኤንቲ ላይማቶሶና፤ ዎርዶትድ ደኦሶና። ኦንካ ባ ኢታ ኦሱዋፐ ስሞና መላ ኤንቲ ኢታ ኦይሳታ ምንሶና። ኤንቲ ኡባይ ታዉ ሶዶማ መላ፤ የሩሳላመ አሳይ ጋሞራ መላ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Yerusalaame nabeta giddonka haythas deexiyaba be7as. Enti laymatoosona; wordotidi de7oosona. Oonika ba iita oosuwape simmonna mela enti iitaa ootheyisata minthethoosona. Enti ubbay taw Soodoma mela; Yerusalaame asay Gamoora mela” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢየሩሳሌም ባሉ ነቢያትም ላይ፣ የሚዘገንን ነገር አይቻለሁ፤ ያመነዝራሉ፤ በመዋሸትም ይኖራሉ፤ ማንም ከክፋቱ እንዳይመለስ፣ የክፉዎችን እጅ ያበረታሉ፤ በእኔ ዘንድ ሁሉም እንደ ሰዶም፣ ነዋሪዎቿም እንደ ገሞራ ናቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በኢየሩሳሌም የሚገኙ ነቢያትም ከዚህ የባሰ ክፋት ሲያደርጉ አይቼአለሁ፤ እነርሱ ያመነዝራሉ፤ ሐሰትም ይናገራሉ፤ ሰዎችን ለክፉ ሥራ ያነሣሣሉ፤ ከዚህም የተነሣ ሕዝቡ ከክፉ ሥራቸው አይመለሱም። ስለዚህ እነርሱ በእኔ ዘንድ እንደ ሰዶምና እንደ ገሞራ ሕዝብ የከፉ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብሩ ነቢያትውን፥ ዘስካሕክሕ ነገር እንትገብሩ ረአኹ፤ ይምንዝሩ፤ ብሓሰት ይመላለሱ፤ ሓደ እኳ ኻብ ክፍኣቱ ኸይምለስ፥ ንኢድ ክፉኣት የበራትዑ። ኵላቶም ከዓ ኸም ሰዶም፥ እቶም ኣብኣ ዝነብሩውን ከም ገሞራ ኾኑኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ነብያት የሩሳሌም ከኣ ዜሰክሕ ርኤኩ፡ የመንዝሩ፡ ብሓሶት ይመላለሱ፡ ሓደ እኳ ኻብ እከዩ ኸይምለስ፡ ኢድ እቶም እኩማት የጽንዑ ኣለው። ኲላቶም ከም ሶዶም፡ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ድማ ኸም ጎሞራ ዀኑኒ። |