Jeremiah 23:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ መገዶም ከም ልሙጽ መገድታት ኣብ ጸልማት ኪኸውን እዩ። ክስጎጉን ኣብኣ ክወድቁን እዮም፤ ኣብታ ዓመተ ምጽራፎም መዓት ከውርደሎም እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ መንገዳቸው ድጥና ጨለማ ትሆንባቸዋለች፤ እነርሱም ፍግምግም ብለው ይወድቁባታል፤ እኔም በምጐበኛቸው ዓመት ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁና፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ መንገዳቸው በጨለማ እንዳለች እንደ ድጥ ስፍራ ትሆንባቸዋለች፥ እነርሱም ፍግምግም ብለው ይወድቁባታል፤ እኔም በምጐበኛቸው ዓመት ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁና፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ መንገዳቸው በጨለማ እንዳለች እንደ ምታዳልጥ ስፍራ ትሆንባቸዋለች፥ እነርሱም ወደ እርሷ ይገፈተራሉ ተፍገምግመውም ይወድቁባታል፤ እኔም በምጐበኛቸው ዓመት ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁና፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ መና ጎዳይ፥ “ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ኦጊ ሀልጻና፤ ኡንቱንቱ ማዉ ላገቲደ፥ አን ኩንዳና። ኡንቱንቱ ቃጻየትያ ላይ ታን ኡንቱንቱ ቦላን ኢታባ አሀና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Med'inaa Goday, «Hewaa diraw, unttunttu ogii halis's'ana; unttunttu d'umaw laagettiide, an kunddana. Unttunttu k'as's'ayettiyaa laytsi taani unttunttu bollan iitabaa ahana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istta ogey hallixana; isttika dhuman kundana; istti gandigardi kundana; istti qaxxayettiza wode ta istta bolla pala miish ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ኦጌይ ሃሊጻና፤ ኢስቲካ ማን ኩንዳና፤ ኢስቲ ጋንዲጋርዲ ኩንዳና፤ ኢስቲ ቃጻዬቲዛ ዎዴ ታ ኢስታ ቦላ ፓላ ሚሽ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ኦገይ ሀልፃና፤ ኤንቲ ማን የገታና፥ በትድ ኩንዳና። ኤንቲ ሴረትያ ዎደ ኤንታ ቦላ ጋዶ ኤሀና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessa gisho, enta ogey hallixana; enti dhuman yegetana, dhubetidi kundana. Enti seeretiya wode enta bolla gado ehana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ መንገዳቸው ድጥ ይሆናል፤ ወደ ጨለማ ይጣላሉ፤ ተፍገምግመውም ይወድቃሉ፤ በሚቀጡበትም ዓመት፣ መዓት አመጣባቸዋለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም መንገዳቸው የሚያዳልጥ መሬት ይሆናል፤ በጨለማም ሲራመዱ መንገዳቸውን ስተው ይወድቃሉ፤ በሚቀጡበትም ቀን ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ መንገዶም፥ ኣብ ፀልማት ከም ዘሎ መንደልሃፂ ኽትኮኖም እያ፤ ንሳቶምውን ፍግም ኢሎም ክወድቁዋ እዮም፤ ኣነውን ብዝምልከቶም ዓመት፥ ክፉእ ከምፅአሎም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ዝዝክሮም ዓመትሲ መዓት ከውርደሎም እየ እሞ፡ ስለዚ መገዶም ኣብ ጸልማት ከም ስፍራ መንደልህጾ ኽትኰኖም እየ፡ ኣብኣ ተደፊኦም ኪወድቁ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |