Jeremiah 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ምድሪ ብዘመውቲ መሊኣ እያ እሞ፡ እታ ሃገር ብማሕላ ትሓዝን እያ እሞ፤ እቲ ጥዑም ቦታታት በረኻ ነቒጹ፡ ምጉዓዞም ድማ ሕማቕ እዩ፡ ሓይሎም ድማ ቅኑዕ ኣይኮነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዝሙታቸው ምድርን ሞልትዋልና፥ ከመርገም ፊት የተነሣ ምድር አልቅሳለች፤ የምድረ በዳ ማሰሪያው ሁሉ ደርቆአል፤ ሥራቸውና ድካማቸው ከንቱ ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድር ከአመንዝሮች ተሞልታለችና፥ ከመርገምም የተነሣ ምድር አልቅሳለች፤ የምድረ በዳ ማሰማርያ ደርቆአል፤ አካሄዳቸው ክፉ ነው፥ ብርታታቸውም ቅን አይደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድር በአመንዝሮች ተሞልታለችና፥ ከመርገምም የተነሣ ምድር አልቅሳለች፤ የምድረ በዳውም ማሰማርዎች ደርቀዋል፤ አካሄዳቸውም ክፉ ነው፥ ብርታታቸውም ቅን አይደለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ቢታይ ሻርሙጻቱዋን ኩሜዳ። ሸቃ ድራዉ፥ ቢታይ ዬኬ፤ ባዞ ሄን ጋደቱካ መሌድኖ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኢታ ኦግያ ሀመቲኖ፤ ባረንቱ ዎልቃካ ልከ ግደናሳን ጎኤቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, biittay sharmus'atuwaan kumeedda. Shek'k'aa diraw, biittay yeekkee; bazzo hentsaa gadetuukka meleeddino. Timbbitiyaa odiyaawanttu iita ogiyaa hamettiino; barenttu wolk'k'aakka likke gidennasan go'ettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biittaya layman xalla kumadus; qanggettida gishshas yeekkawus; bazzon diza mehe heenththasohoti melida; nabetikka geella oge kaallida; baas imettida maataa wogay baynda go7ettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታያ ላይማን ጻላ ኩማዱስ፤ ቃንጌቲዳ ጊሻስ ዬካዉስ፤ ባዞን ዲዛ ሜሄ ሄንሶሆቲ ሜሊዳ፤ ናቤቲካ ጌላ ኦጌ ካሊዳ፤ ባስ ኢሜቲዳ ማታ ዎጋይ ባይንዳ ጎኤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታይ ላይማተን ኩምስ። ቃንገ ግሾ፥ ቢታይ ዬኬስ፤ ባዞ ሄን በሳት መልዶሶና። ናበት ኢታ ኦገን ሄመቶሶና፤ ባንታ ማታ ልከ ግዶና ኦገን ጎኤቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biittay laymatethan kumis. Qangetha gisho, biittay yeekees; bazzo hentha bessati melidosona. Nabeti iita ogen hemetoosona; banta maata like gidonna ogen go7etoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱ በአመንዝሮች ተሞልታለች፤ ከርግማን የተነሣ ምድሪቱ ታለቅሳለች፤ በምድረ በዳ ያሉት መሰማሪያዎች ደርቀዋል። ነቢያቱም ጠማማ መንገድ ተከትለዋል፤ ሥልጣናቸውን ያለ አግባብ ተጠቅመዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምድሪቱ እግዚአብሔርን በተዉ አመንዝሮች ተሞልታለች፤ ነቢያቱ ኀይላቸውን ያለ አግባቡ ይጠቀማሉ፤ የክፋትንም መንገድ ይከተላሉ፤ ከእግዚአብሔር ርግማን የተነሣ፥ ምድሪቱ ታለቅሳለች፤ መስኮችም ደርቀዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ምድሪ ብኣመንዝራታት መሊኣ ኣላ፤ ካብ መርገም ዝተልዓለ እታ ምድሪ ትበኪ ኣላ፤ መጓሰዪታት በረኻ ነቐፁ፤ ኣካይዳኦም ክፉእ እዩ፤ ብርተዐኦምውን ቅኑዕ ኣይኮነን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሃገር ብዘመውቲ መሊኣ ኣላ፡ ብሰሪ መርገም ከኣ እታ ሃገር ትሐዝን ኣላ፡ መጓሰዪ በረኻ ነቐጸ። ጒያኦም እኩይ እዩ፡ ሓይሎም ከኣ ሰናይ ኣይኰነን። |