Jeremiah 23:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣባጊዕ መጓሰይ ዘጥፍኡን ፋሕ ዝብሉን ጓሶት ወይለኦም! ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የማ​ሰ​ማ​ር​ያ​ዬን በጎች ለሚ​ያ​ጠ​ፉና ለሚ​በ​ትኑ እረ​ኞች ወዮ​ላ​ቸው!” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታ ሄን ጋደን ደእያ ዶርሳቱዋ ባይዝያነ ላልያ ሄንንቻቶ አየ አና!” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ta hentsaa gaden de'iyaa dorssatuwaa bayzziyaanne laaliyaa hentsanchchatoo aayye ana!» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Ta heenththasohon diza ta dorsata dhayssizaytassinne laalliza heenththanchchatas aayye ana!» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታ ሄንሶሆን ዲዛ ታ ዶርሳታ ይሲዛይታሲኔ ላሊዛ ሄንንቻታስ ኣዬ ኣና!» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ ሄን በሳን ደእያ ዶርሳታ ይስያነ ላልያ ሄንንቾታ አየ!” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta hentha bessan de7iya dorsata dhaysiyanne laaliya henthanchota ayye!” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በማሰማሪያ ቦታዬ ያሉትን በጎቼን ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእግዚአብሔር መንጋ የሆነውን ሕዝብ ለሚበትኑና ለሚያጠፉ መሪዎች ወዮላቸው!” ይላል እግዚአብሔር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነተን መጓሰይ ዝኾና፥ “ኣባጊዕ ንዝብትኑን ንዘጥፍኡን ጓሶት ወይለኦም!” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ነባጊዕ መጓሰይ ዜጥፍኡን ዚዘርውን ጓሶት ወይለኦም፡ ይብል እግዚኣብሄር።