Jeremiah 22:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኪዳን እግዚኣብሄር ኣምላኾም ሓዲጎም ንኻልኦት ኣማልኽቲ ስለ ዝሰገዱን ስለ ዘገልገሉን፡ ኪምልሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፦ የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ትተው ለሌሎች አማልክት ስለ ሰገዱ፥ ስለ አመለኳቸውም ነው ብለው ይመልሳሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ትተው ለሌሎች አማልክት ስለ ሰገዱ ስላመለኩአቸውም ነዋ ብለው ይመልሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፦ “የአምላካቸውን የጌታን ቃል ኪዳን ትተው ለሌሎች አማልክት ስለ ሰገዱ ስላገለገሉአቸውም ነዋ ብለው ይመልሳሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ ‘ኡንቱንቱ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳና ጫቀቴዳ ጫቁዋ አጌዳ ግሻሳነ ሀራ ጾሳቶ ጎይኔዳነ ኦዳ ግሻሳ’ ያጋና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, ‹Unttunttu Med'inaa Godaa barenttu S'oossaanna c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa aggeeda gishshaassanne hara s'oossatoo goyinneeddanne ootseedda gishshaassa› yaagana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Istti, ‹GODAA bantta Xoossaara caaqettida caaqo aggidi eeqa xoossatas goynnida gishshassinne isttas ooththida gishshassa› gaana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስቲ፥ ‹ጎዳ ባንታ ጾሳራ ጫቄቲዳ ጫቆ ኣጊዲ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዳ ጊሻሲኔ ኢስታስ ኦዳ ጊሻሳ› ጋና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዛሪድ፥ ‘ጎዳ ባንታ ፆሳራ ጫቅዳ ጫቁዋ መንድ፥ ሀራ ፆሳታ ጎይንዳ ግሾነ ኦዳ ግሾሳ’ ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti zaaridi, ‘Godaa banta Xoossara caaqida caaquwa menthidi, hara xoossata goyinnida gishonne oothida gishosa’ ” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም፣ ‘የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ኪዳን ትተው ሌሎችን አማልክት ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው’ ይላሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ከእኔ ከአምላካችሁ ጋር የገባችሁትን ቃል ኪዳን አፍርሳችሁ ባዕዳን አማልክትን በማምለካችሁና በማገልገላችሁ ምክንያት መሆኑንም ይረዳሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኺዳን እግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝሓደጉን፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ስለ ዝሰገዱን፥ ስለ ዘምለኹን እዩ፥ ኢሎም ክምልሱሎም እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪዳን እግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝሐደጉን፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ስለ ዝሰገዱን ዘምለኹን እዩ፡ ኢሎም ከኣ ኪመልሱሎም እዮም። |