Jeremiah 22:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዙሓት ኣህዛብ ድማ በዛ ኸተማ እዚኣ ኺሓልፉ እዮም፣ ነፍሲ ወከፎም ድማ ንብጻዩ፡ ስለምንታይ እዩ እግዚኣብሄር ነዛ ዓባይ ኸተማ እዚ ዝገበረላ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ አሕ​ዛ​ብም በዚች ከተማ ላይ ያል​ፋሉ፤ ሁሉም ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚች ታላቅ ከተማ ለምን እን​ዲህ አደ​ረገ? ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብዙ አሕዛብም በዚህች ከተማ አጠገብ ያልፋሉ፥ ሁሉም ባልንጀሮቻቸውን። እግዚአብሔር በዚህች ታላቅ ከተማ ለምን እንዲህ አደርገ? ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብዙ አሕዛብም በዚህች ከተማ አጠገብ ያልፋሉ፥ ሁሉም ባልንጀሮቻቸውን፦ ጌታ በዚህች ታላቅ ከተማ ለምን እንዲህ አደርገ?” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ጮራ ካዉተፐ አሳይ ሄ ካታማ ላንቂያና አና። እቱ እቱዋ፥ ‘መና ጎዳይ አያዉ ሀ ዎልቃማ ካታማ ሀዋዳን ኦዴ?’ ያጊደ ኦቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «C'ora kawutetsaappe Asay he katamaa lank'k'iyaana aad'd'ana. Ittuu ittuwaa, ‹Med'inaa Goday ayaw ha wolk'k'aama katamaa hawaadan ootseedee?› yaagiide oochchana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Dumma dumma kawoteththafe yida asay ha katamayra aadhdhi bishe, ‹GODAY hanno gita katamayo ays hayssaththo ooththidee?› giidi ba garsan haasayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዱማ ዱማ ካዎቴፌ ዪዳ ኣሳይ ሃ ካታማይራ ኣ ቢሼ፥ ‹ጎዳይ ሃኖ ጊታ ካታማዮ ኣይስ ሃይሳ ኦዴ?› ጊዲ ባ ጋርሳን ሃሳዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ዱማ ዱማ ካዎተታፐ አሳይ ሄ ካታማ ማታራ አሸ፥ ‘ጎዳይ አይስ ሀ ግታ ካታማ ሀይሳዳ ኦዴ?’ ያግድ እሶይ እሱዋ ኦይቻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Dumma dumma kawotethatape asay he katamaa matara aadhishe, ‘Goday ayis ha gita katamaa haysada oothidee?’ yaagidi issoy issuwa oychana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከተለያየ አገር የመጡ ሕዝቦች በዚህች ከተማ በኩል ሲያልፉ፣ ‘ እግዚአብሔር በዚህች ታላቅ ከተማ ላይ ለምን እንዲህ አደረገ?’ እያሉ እርስ በርስ ይነጋገራሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከዚያን በኋላ በዚያ በኩል የሚያልፉ ብዙ የውጪ አገር ሰዎች ‘በዚህች በታላቅ ከተማ ላይ እግዚአብሔር ይህን ጥፋት ያመጣው ለምን ይሆን?’ በማለት እርስ በርሳቸው ይጠያየቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ህዝቢ ብዙሓት ሃገራት በዛ ኸተማ እዚኣ እንትሓልፉ፥ ንስንሳቶም ስለ ምንታይ ኮን እዩ እግዚኣብሄር ነዛ ዓባይ ከተማ ኸምዙይ ዝገበራ ኽበሃሃሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ብዙሓት ህዝብታት በዛ ኸተማ እዚኣ ኺሐልፉ፡ ንሓድሕዶም ከኣ፡ ስለምንታይ ኰን እዩ እግዚኣብሄር ነዛ ዓባይ ከተማ እዚኣ ኸምዚ ዝገበራ ኪባሃሀሉ እዮም።