Jeremiah 22:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንቤት ንጉስ ይሁዳ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኻትኩም ንኣይን ርእሲ ሊባኖስን ጊልዓድ ኢኹም። ግናኸ ብርግጽ በረኻን ሰብ ዘይነብረለን ከተማታትን ክገብረካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ቤት እንዲህ ይላልና፥ “አንተ በእኔ ዘንድ እንደ ገለዓድና እንደ ሊባኖስ ራስ ነህ፤ በርግጥ ምድረ በዳና ማንም የማይቀመጥባቸው ከተሞች አደርግሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ቤት እንዲህ ይላልና። አንተ በእኔ ዘንድ እንደ ገለዓድና እንደ ሊባኖስ ራስ ነህ፥ ነገር ግን በእርግጥ ምድረ በዳ ማንም የማይቀመጥባቸውም ከተሞች አደርግሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ስለ ይሁዳ ንጉሥ ቤት እንዲህ ይላልና፦ አንተ በእኔ ዘንድ እንደ ገለዓድና እንደ ሊባኖስ ራስ ነህ፥ ነገር ግን በእርግጥ ምድረ በዳ ማንም የማይቀመጥባቸውም ከተሞች አደርግሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ይሁዳ ካትያ ጎልያባ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔን ታዉ ጋላኣደ ቢታነ ሊባኖሳ አሳ ጼራ ማላ ግዶፐካ፥ ታን ኔና ባዙዋነ አሳይ ደኤና ካታማ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Yihudaa kaatiyaa golliyaabaa hawaadan yaagee; «Neeni taw Gala'aade biittaanne Liibaanoosa asaa s'eeraa mala gidooppekka, taani neena bazzuwaanne Asay de'enna katamaa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Yuhuda kawo keeththas, «Neni taas Gala7aade biittanne Libaanoose zuma xeera mala lo7ikkoka tani nena addafe bazzonne asi izan baynda katama ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዩሁዳ ካዎ ኬስ፥ «ኔኒ ታስ ጋላኣዴ ቢታኔ ሊባኖሴ ዙማ ጼራ ማላ ሎኢኮካ ታኒ ኔና ኣዳፌ ባዞኔ ኣሲ ኢዛን ባይንዳ ካታማ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ይሁዳ ካዎ ጋዋባ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኔኒ ታዉ ጋላዳ ቢታነ ልባኖሰ ዙማ መላ ግድኮካ፥ ታ ነና መላ ቢታነ አስ ዶና ካታማ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Yihuda kawo gadhuwaba haysada yaagees: “Neeni taw Galada biittanne Libaanose zuma mela gidikoka, ta nena mela biittanne asi doonna katama oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግሥት እንዲህ ይላል፤ “አንተ ለእኔ እንደ ገለዓድ፣ እንደ ሊባኖስ ተራራ ጫፍ ውብ ብትሆንም፣ በርግጥ እንደ ምድረ በዳ፣ ሰው እንደማይኖርባቸው ከተሞች አደርግሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የይሁዳ ነገሥታት ቤተ መንግሥት የገለዓድን አገርና የሊባኖስን ተራራዎች ያኽል ለእኔ የተዋበ ነው፤ ነገር ግን ማንም የማይኖርበት ባድማ አደርገዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ንጉስ ይሁዳ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንስኻ ንኣይ ከም ገለዓድን ከም ርእሲ ሊባኖስን ኢኻ፤ ግና ኣነ ብርግፅ ምድረ በዳ፥ ሰብ ዘይነብረለን ከተማታት ክገብረካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ንጉስ ይሁዳ ኸምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኻ ንኣይ ከም ጊልኣድን ከም ርእሲ ሊባኖስን ኢኻ፡ ግናኸ ኣነ ብርግጽ ከም ምድረ በዳ፡ ከምተን ሓደ እኳ ዘይነብረለን ከተማታት ክገብረካ እየ። |