Jeremiah 22:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሓቂ እዚ ነገር እዚ እንተ ገበርኩም፡ ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጦም ኣብ ሰረገላታትን ኣብ ኣፍራስን ዚጋልቡን ነገስታት፡ ንሱን ገላዉኡን ህዝቡን ብደገ እዛ ቤት እዚኣ ኪኣትዉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ንም ነገር ብታ​ደ​ርጉ፥ በዳ​ዊት ዙፋን የሚ​ቀ​መጡ ነገ​ሥ​ታት በሰ​ረ​ገ​ሎ​ችና በፈ​ረ​ሶች ላይ ተቀ​ም​ጠው፥ በዚህ ቤት በሮች ይገ​ባሉ፤ እነ​ር​ሱም፥ አገ​ል​ጋ​ዮ​ቻ​ቸ​ውም፥ ሕዝ​ቡም እን​ዲሁ ይገ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህንንም ነገር ብታደርጉ፥ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጡ ነገሥታት፥ በሰረገሎችና በፈረሶች ላይ ተቀምጠው፥ በዚህ ቤት በሮች ይገባሉ፤ እርሱም ባሪያዎቹም ሕዝቡም እንዲሁ ይገባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንንም ነገር በጥንቃቄ ብታደርጉ፥ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጡ ነገሥታት፥ በሰረገሎችና በፈረሶች ላይ ተቀምጠው፥ በዚህ ቤት በሮች ይገባሉ፤ እርሱም ባርያዎቹም ሕዝቡም እንዲሁ ይገባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ታን ጌዳዋዳን ቱሙ አዛዘቶፐ፥ ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትያ ካተቱ ፓራነ ፓራ ጋርያ ቶጊደ፥ ባረንቱ ኦሳንቻቱዋናነ ባረንቱ አሳና ሀ ካትያ ጎልያ ፐንገቱዋና ገላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte taani geeddawaadan tumu azazettooppe, Daawita kawutetsaa araatan uttiyaa kaatetuu paraanne paraa gaariyaa toggiide, barenttu oosanchchatuwaananne barenttu asaana ha kaatiyaa golliyaa penggetuwaanna gelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayta azazota intte lo7eththi naagikko Dawite kawoteththa araata bolla uttiza kawoti ba shuumetaranne ba dere asaara para-gaarenne para toggidi hayssa kawoteththa keeththa pengera gelananne kezana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይታ ኣዛዞታ ኢንቴ ሎኤ ናጊኮ ዳዊቴ ካዎቴ ኣራታ ቦላ ኡቲዛ ካዎቲ ባ ሹሜታራኔ ባ ዴሬ ኣሳራ ፓራ-ጋሬኔ ፓራ ቶጊዲ ሃይሳ ካዎቴ ኬ ፔንጌራ ጌላናኔ ኬዛና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ኪታታ ህንተ ናግኮ፥ ዳዊታ አራታን ኡትያ ካዎት ፓራነ ፓራ ጋረ ቶግድ፥ ባንታ ሞርናታራነ ባንታ አሳራ ሀ ካዎ ጋ ፐንግያራ ገላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha kiitata hinte naagiko, Dawita araatan uttiya kawoti paranne para gaare toggidi, banta moorinnataranne banta asaara ha kawo gadho pengiyara gelana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህን ትእዛዞች በሚገባ ብትጠብቁ፣ በዳዊት ዙፋን ላይ የሚቀመጡ ነገሥታት፣ ከመኳንንታቸውና ከሕዝባቸው ጋር በሠረገሎችና በፈረሶች ተቀምጠው በዚህ ቤተ መንግሥት በሮች ይገባሉ፤ ይወጣሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልክ እኔ እንዳዘዝኳቸው ብታደርጉ፥ የዳዊት ዘሮች ከዙፋናቸው አይወርዱም፤ እንደ ወትሮው ሁሉ ከመኳንንቱና ከሕዝቡ ጋር በሠረገሎችና በፈረሶች ላይ በመቀመጥ በዚህ ቤተ መንግሥት የቅጽር በሮች መግባት ትችላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ቃል እዙይ ብሓቂ እንተ ፈፂምኩምዎ፥ ኣብ ዙፋን ዳዊት ዝቕመጡ ነገስታት ምስ ባሮቶምን ህዝቦምን፥ ኣብ ሰረገላታትን ኣፍራስን ተቐሚጦም፥ ብበርታት እዛ ቤት እዚኣ ኽኣትዉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ነዛ ቓል እዚኣ ብሓቂ እንተ ገበርክምዋ፡ ሽዑ እቶም ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጦም ዘለው ነገስታት፡ ንሱን ግዙኣቱን ህዝቡን፡ ኣብ ሰረገላታትን ኣፍራስን ተቐሚጦም ብደጌታት እዛ ቤት እዚኣ ኺኣትዉ እዮም።