Jeremiah 22:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ነዚ ውላድ ዘይብሉ፡ ብዕድመኡ ዘይሰስን ሰብ፡ ጽሓፎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በዘ​መኑ አይ​ከ​ና​ወ​ን​ምና፥ ከዘ​ሩም በዳ​ዊት ዙፋን የሚ​ቀ​መጥ አይ​ነ​ሣ​ምና፥ እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም ለይ​ሁዳ ገዢ አይ​ሾ​ም​ምና ይህን ሰው እንደ ሞተ ቍጠ​ሪው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከዚህ ሰው ዘር የሚከናወን በዳዊትም ዙፋን ላይ የሚቀመት በይሁዳም የሚነግሥ እንግዲህ አይገኝምና። መካን በዘመኑም የማይከናወንለት ሰው ብላችሁ ጻፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ከዚህ ሰው ዘር የሚከናወንለት የለም፥ በዳዊትም ዙፋን ላይ የሚቀመጥ በይሁዳም የሚነግሥ ከእንግዲህ ወዲህ አይገኝምና፦ መካን በዘመኑም የማይከናወንለት ሰው ብላችሁ ጻፉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀ ብታንያ፥ ‘ናአይ ባይና አሳ፥ ባረ ላይ ኡባን ደኡ እንጀተና አሳ’ ጋደ ጻፋ። አያዉ ጎፐ፥ አ ዘረፐ እቶነ እንጀተና፤ ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትያዌ ዎይ ይሁዳን ካተትያዌ ኡንቱንቱፐ እቱነ ደኤና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ha bitaniyaa, ‹Na'ay bayinna asaa, bare laytsaa ubbaan de'uu injjetenna asaa› gaade s'aafa. Ayaw gooppe, Aa zeretsaappe ittoonne injjetenna; Daawita kawutetsaa araatan uttiyaawe woy Yihudaan kaatetiyaawe unttunttuppe ittuunne de'enna» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Yuhuda ayssanaas asi baynda gishshas, Dawite araatan uttana issaadeyka ke7ontta gishshas, issi paxa asi kezontta gishshas izas de7o layththa ubbaan injjetontta dhonththa as giidi xaafte» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ዩሁዳ ኣይሳናስ ኣሲ ባይንዳ ጊሻስ፥ ዳዊቴ ኣራታን ኡታና ኢሳዴይካ ኬኦንታ ጊሻስ፥ ኢሲ ፓጻ ኣሲ ኬዞንታ ጊሻስ ኢዛስ ዴኦ ላይ ኡባን ኢንጄቶንታ ን ኣስ ጊዲ ጻፍቴ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እያ ኮቻፈ እሱዋስካ እንጀቶና ግሾነ ዳዊታ አራታን ኡትያ ዎይኮ ይሁዳን ካዎትያ አስ እሶይካ ባይና ግሾ፥ ሀ አድያ፥ ናእ ባይና አስ፥ ባ ላይ ኡባን ደኦይ እንጀቶና አስ” ጋዳ ፃፋ ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Iya kochaafe issuwasika injetonna gishonne Dawita araatan uttiya woyko Yihudan kawotiya asi issoyka bayna gisho, ha addiya, na7i bayna asi, ba laytha ubban de7oy injetonna asi” gada xaafa yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “አንድ እንኳ የረባ ዘር የማይወጣለት፣ አንድ እንኳ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጥ፣ ወይም በይሁዳ የሚገዛ የማይኖረው ነውና፤ በሕይወት ዘመኑ የማይከናወንለት፣ መካን ሰው ብላችሁ መዝግቡት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህ ሰው ልጆቹን ሁሉ አጥቶ ኑሮው የማይሳካለት እንዲሆን ተፈርዶበታል፤ የዳዊትን ዙፋን ለመውረስ በይሁዳ የሚነግሡ ዘሮች አይተርፉለትም ብለሽ መዝግቢ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሓደ እኳ ኻብ ዘርኡ መቺዩዎ፥ ኣብ ዙፋን ዳዊት ዝቕመጥ፥ ኣብ ይሁዳ ኸዓ ዝነግስ የለንሞ፥ ብህይወት ዘመኑ ዘይሰምረሉ መኻን ሰብ፥ ኢልኩም ፀሓፉ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ እኳ ኻብ ዘርኡ ርህይዎ ኣብ ዝፋን ዳዊት ዚቕመጥ፡ ኣብ ይሁዳ ኸኣ ዚነግስ የልቦን እሞ፡ ነዚ ሰብኣይ እዚ ኸም መኻን፡ ብዕለቱ ኸም ዘይረሀዎ ሰብ ኢልኩም ጽሐፉ፡ ይብል እግዚኣብሄር።