Jeremiah 22:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ ቅኑዕን ፍትሕን ግበር፡ ንዝተዘመተ ድማ ካብ ኢድ ጨቋኒ ኣድሕን፤ ከምኡ’ውን በደል ኣይትግበሩ፡ ኣብ ልዕሊ ጓና፡ ንዘኽታማት ወይ ንመበለት ዓመጽ ኣይትግበሩ፡ ኣብዚ ቦታ’ዚ ድማ ንጹህ ደም ኣይተፍስሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ፤ የተነጠቀውንም ከአስጨናቂው እጅ አድኑ፤ መጻተኛውንና ድሃአደጉን፥ ባልቴቲቱንም አትበድሉ፤ አታምፁባቸውም፤ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታፍስሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ የተበዘበዘውንም ከአስጨናቂው እጅ አድኑ፤ መጻተኛውንና ድሀ አደጉን መበለቲቱንም አትበድሉ፥ አታምፁባቸውም፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታፍስሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ የተበዘበዘውንም ከአስጨናቂው እጅ አድኑ፤ መጻተኛውንና ድሀ አደጉን መበለቲቱንም አትበድሉ፥ አታምፁባቸውም፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታፍስሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሱረ ፕርዳነ ጽሎባ ኦተ። ቦንቀቴዳዋንታ ኡቁንያዋንቱ ኩሽያፐ አሽተ። በተቱዋ ቦላ፥ አዉ ባይና ናናቱዋ ቦላነ አስናቱ ሀይቄዳ ማጫ አሳቱዋ ቦላ ገንያባ ዎይ ማካላባ ኦፕተ። ቃይ ጽሎ አሳ ሱ ሀ ሳኣን ጉሶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Suure pirddaanne s'illobaa ootsite. Bonk'k'etteeddawantta uk'k'unniyaawanttu kushiyaappe ashshite. Betetuwaa bolla, aawuu bayinna naanatuwaa bollanne asinatuu hayk'k'eedda mac'c'a asatuwaa bolla geniyaabaa woy makkalabaa ootsoppite. K'ay s'illo asaa suutsaa ha sa'aan gussoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Suure pirdanne xillo ooththite; bonqqettidayta un7eththizayta kusheppe ashshite; beteta, yi7otanne am7eta qohopite; ha sohonkka xillo suuth gussofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሱሬ ፒርዳኔ ጺሎ ኦቴ፤ ቦንቄቲዳይታ ኡንኤዛይታ ኩሼፔ ኣሺቴ፤ ቤቴታ፥ ዪኦታኔ ኣምኤታ ቆሆፒቴ፤ ሃ ሶሆንካ ጺሎ ሱ ጉሶፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱረ ፕርዳ ፕርድተ፤ ፅሎ ኦተ። ቦንቀትዳይሳ ኡንኤያ አሳ ኩሸፐ አሽተ። በተ አሳስ፥ ይኦታስነ አምኤታስ ገነ ኦፕተ ዎይኮ ሱጎፕተ። ፅሎ አሳ ሱ ሀ በሳን ጉሶፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Suure pirdaa pirdite; xillo oothite. Bonqetidaysa un7ethiya asaa kushepe ashshite. Bete asaas, yi7otasinne am7etas gene oothopite woyko sugopite. Xillo asa suuthu ha bessan gussofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ፍትሕንና ጽድቅን አድርጉ፤ የተበዘበዘውን ከጨቋኙ እጅ አድኑት፤ መጻተኛውን፣ ወላጅ የሌለውንና መበለቲቱን አትበድሉ፤ አትግፏቸውም፤ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደም አታፍስሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ እግዚአብሔር ትክክለኛ ፍርድና እውነት የሆነውን ነገር እንድታደርጉ አዛችኋለሁ፤ አንዱ ሌላውን በመቀማት ግፍ እንዳይሠራ ጠብቁ፤ መጻተኞችን፥ እናትና አባት የሞቱባቸውን ልጆችና፥ ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶች በመጨቈን አታንገላቱ፤ በዚህም በተቀደሰ ስፍራ የንጹሕ ሰው ደም አታፍስሱበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ፍትሕን ፅድቅን ግበሩ፤ ነቲ ዝተዘምተ ኸዓ ኻብ ኢድ ዓማፂኡ ኣናግፍዎ፤ ንስደተኛን ንደኽታምን ንመበለትን፥ ኣይትበድሉን ኣይትዓምፁን፤ ኣብዝ ስፍራ እዙይውን ንፁህ ደም ኣይተፍስሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ፍርድን ጽድቅን ግበሩ፡ ነቲ እተዘምተ ኸኣ ካብ ኢድ ዓማጺኡ ኣድሕንዎ፡ ንስደተኛን ንዘኽታምን ንመበለትን ኣይትዐግቡን ኣይትዐጹን፡ ኣብዚ ስፍራ እዚውን ንጹህ ደም ኣይትኽዐው። |