Jeremiah 22:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ ቅኑዕን ፍትሕን ግበር፡ ንዝተዘመተ ድማ ካብ ኢድ ጨቋኒ ኣድሕን፤ ከምኡ’ውን በደል ኣይትግበሩ፡ ኣብ ልዕሊ ጓና፡ ንዘኽታማት ወይ ንመበለት ዓመጽ ኣይትግበሩ፡ ኣብዚ ቦታ’ዚ ድማ ንጹህ ደም ኣይተፍስሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ፍር​ድ​ንና ጽድ​ቅን አድ​ርጉ፤ የተ​ነ​ጠ​ቀ​ው​ንም ከአ​ስ​ጨ​ና​ቂው እጅ አድኑ፤ መጻ​ተ​ኛ​ው​ንና ድሃ​አ​ደ​ጉን፥ ባል​ቴ​ቲ​ቱ​ንም አት​በ​ድሉ፤ አታ​ም​ፁ​ባ​ቸ​ውም፤ በዚ​ህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታ​ፍ​ስሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ የተበዘበዘውንም ከአስጨናቂው እጅ አድኑ፤ መጻተኛውንና ድሀ አደጉን መበለቲቱንም አትበድሉ፥ አታምፁባቸውም፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታፍስሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ የተበዘበዘውንም ከአስጨናቂው እጅ አድኑ፤ መጻተኛውንና ድሀ አደጉን መበለቲቱንም አትበድሉ፥ አታምፁባቸውም፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታፍስሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሱረ ፕርዳነ ጽሎባ ኦተ። ቦንቀቴዳዋንታ ኡቁንያዋንቱ ኩሽያፐ አሽተ። በተቱዋ ቦላ፥ አዉ ባይና ናናቱዋ ቦላነ አስናቱ ሀይቄዳ ማጫ አሳቱዋ ቦላ ገንያባ ዎይ ማካላባ ኦፕተ። ቃይ ጽሎ አሳ ሱ ሀ ሳኣን ጉሶፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Suure pirddaanne s'illobaa ootsite. Bonk'k'etteeddawantta uk'k'unniyaawanttu kushiyaappe ashshite. Betetuwaa bolla, aawuu bayinna naanatuwaa bollanne asinatuu hayk'k'eedda mac'c'a asatuwaa bolla geniyaabaa woy makkalabaa ootsoppite. K'ay s'illo asaa suutsaa ha sa'aan gussoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Suure pirdanne xillo ooththite; bonqqettidayta un7eththizayta kusheppe ashshite; beteta, yi7otanne am7eta qohopite; ha sohonkka xillo suuth gussofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ሱሬ ፒርዳኔ ጺሎ ኦቴ፤ ቦንቄቲዳይታ ኡንኤዛይታ ኩሼፔ ኣሺቴ፤ ቤቴታ፥ ዪኦታኔ ኣምኤታ ቆሆፒቴ፤ ሃ ሶሆንካ ጺሎ ሱ ጉሶፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሱረ ፕርዳ ፕርድተ፤ ፅሎ ኦተ። ቦንቀትዳይሳ ኡንኤያ አሳ ኩሸፐ አሽተ። በተ አሳስ፥ ይኦታስነ አምኤታስ ገነ ኦፕተ ዎይኮ ሱጎፕተ። ፅሎ አሳ ሱ ሀ በሳን ጉሶፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Suure pirdaa pirdite; xillo oothite. Bonqetidaysa un7ethiya asaa kushepe ashshite. Bete asaas, yi7otasinne am7etas gene oothopite woyko sugopite. Xillo asa suuthu ha bessan gussofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ፍትሕንና ጽድቅን አድርጉ፤ የተበዘበዘውን ከጨቋኙ እጅ አድኑት፤ መጻተኛውን፣ ወላጅ የሌለውንና መበለቲቱን አትበድሉ፤ አትግፏቸውም፤ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደም አታፍስሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ እግዚአብሔር ትክክለኛ ፍርድና እውነት የሆነውን ነገር እንድታደርጉ አዛችኋለሁ፤ አንዱ ሌላውን በመቀማት ግፍ እንዳይሠራ ጠብቁ፤ መጻተኞችን፥ እናትና አባት የሞቱባቸውን ልጆችና፥ ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶች በመጨቈን አታንገላቱ፤ በዚህም በተቀደሰ ስፍራ የንጹሕ ሰው ደም አታፍስሱበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ፍትሕን ፅድቅን ግበሩ፤ ነቲ ዝተዘምተ ኸዓ ኻብ ኢድ ዓማፂኡ ኣናግፍዎ፤ ንስደተኛን ንደኽታምን ንመበለትን፥ ኣይትበድሉን ኣይትዓምፁን፤ ኣብዝ ስፍራ እዙይውን ንፁህ ደም ኣይተፍስሱ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ፍርድን ጽድቅን ግበሩ፡ ነቲ እተዘምተ ኸኣ ካብ ኢድ ዓማጺኡ ኣድሕንዎ፡ ንስደተኛን ንዘኽታምን ንመበለትን ኣይትዐግቡን ኣይትዐጹን፡ ኣብዚ ስፍራ እዚውን ንጹህ ደም ኣይትኽዐው።