Jeremiah 22:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ሰብኣይ እዚ ቄንያስ እተናዕቀ ስቡር ጣኦት ድዩ፧ ደስታ ዘይብሉ ኣቕሓ ድዩ? ስለምንታይ ንሱን ዘርኡን ተደርብዮም ናብ ዘይፈልጥዎ ምድሪ ይድርበዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢኮንያን ተዋረደ፤ ለምንም እንደማይጠቅም የሸክላ ዕቃ ሆነ፤ እርሱንና ዘሩን ወደማያውቀው ሀገር ወርውረው ጥለውታልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ይህ ሰው ኢኮንያን የተናቀና የተሰበረ የሸክላ ዕቃ ነውን? ወይስ እርሱ ለአንዳች የማይረባ የሸክላ ዕቃ ነውን? እርሱና ዘሩስ በማያውቋት ምድር ስለ ምን ተጥለው ወደቁ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ ይህ ሰው ኢኮንያን የተናቀና የተሰበረ የሸክላ ዕቃ ነውን? ወይስ እርሱ ማንም የማይፈልገው የሸክላ ዕቃ ነውን? እርሱና ዘሩስ በማያውቋት ምድር ስለምን ተወርውረው ተጣሉ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረዉ ሀ ብታኒ ዮኣኪን፥ ካዳነ መኤዳ ባረቴ? እ ኦንነ ኮየና ሚሼ? አያዉ እነ አ ናናቱ የደርሰቲደ፥ ባረንቱ ኤረና ቢታን ኦለቲደ አቴድኖ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barew ha bitanii Yo'aakiini, kad'eeddanne me"eedda baaretee? I ooninne koyenna miishshee? Ayaw inne Aa naanatuu yederssetiide, barenttu erenna biittan olettiide atteeddino? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi Ikoniyaaney kadhettidi meqqida oto mala oonikka koyontta miishshe? Izinne iza nayti ays kare oletti attidoo? Istti ba erontta allaga biittan ays yegetti attidoo? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ኢኮኒያኔይ ካቲዲ ሜቂዳ ኦቶ ማላ ኦኒካ ኮዮንታ ሚሼ? ኢዚኔ ኢዛ ናይቲ ኣይስ ካሬ ኦሌቲ ኣቲዶ? ኢስቲ ባ ኤሮንታ ኣላጋ ቢታን ኣይስ ዬጌቲ ኣቲዶ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አደይ ዮአክን፥ ካትዳነ መቅዳ ፁጌ? እ፥ ኦንካ ኮዮና ሚሼ? እነ እያ ናይት አይስ ጎደትድ፥ ኤሮና ቢታን የገትድ አትዶና? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha addey Yo7akini, kadhetidanne meqida xuggee? I, oonika koyonna miishee? Inne iya nayti ayis goodetidi, eronna biittan yegetidi attidonaa? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ኢኮንያን የተባለ ሰው፣ የተናቀና የተሰበረ ገንቦ፣ ማንም የማይፈልገው ዕቃ ነውን? እርሱና ልጆቹ ለምን ወደ ውጪ ተጣሉ? ወደማያውቁትስ ምድር ለምን ተወረወሩ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም እንዲህ አልኩ፦ “ንጉሥ ኢኮንያን ከተጣለ በኋላ ማንም እንደማይፈልገው ሰባራ ገንቦ መሆኑ ነውን? እርሱና ልጆቹ ተማርከው ወደማያውቁት አገር የተወሰዱት ለምንድን ነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብሓቂዶ እዝ ሰብ እዙይ ኢኮንያን፥ ዝተንዓቐን ዝተሰበረን ሻኽላ እዩ? ዝኾነ ዘይድለ ኣቕሓዶ እዩ? ንምንታይ ደኣ ንሱን ደቁን ተደርበዩ? ናብ ዘይፈልጥዎ ምድሪኸ፥ ንምንታይ ተወርወሩ?” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ እዚ ሰብኣይ፡ እዚ ኢኮንያዶ ንዑቕን ስቡርን ኣቕሓ እዩ ዘየብህግ ኣቕሓዶኸ እዩ ስለምንታይ ደኣ ንሱን ዘርኡን ተወንጨፉ፡ ናብ ዘይፈልጥዎ ሃገርስ ተደርበዩ |