Jeremiah 22:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ኣብ ቄድሮስ ሰፈርካ እትገብር ተቐማጢ ሊባኖስ፡ ቃንዛ፡ ቃንዛ ሕርሲ ሰበይቲ ምስ ዜውርደካ፡ ክሳዕ ክንደይ መሓሪ ኢኻ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንቺ በሊ​ባ​ኖስ የም​ት​ቀ​መጪ፥ በዝ​ግባ ዛፍም ውስጥ የም​ታ​ለ​ቅሺ ሆይ! ምጥ እንደ ያዛት ሴት ሕማም በያ​ዘሽ ጊዜ እን​ዴት ትጨ​ነ​ቂ​ያ​ለሽ!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንቺ በሊባኖስ የምትቀመጪ፥ በዝግባ ዛፍም ውስጥ ጎጆሽን የምትሠሪ ሆይ፥ ምጥ እንደ ያዛት ሴት ሕማም በያዘሽ ጊዜ እንዴት ታጓሪያለሽ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንቺ በሊባኖስ የምትቀመጪ፥ በዝግባ ዛፍም ውስጥ ጎጆሽን የምትሠሪ ሆይ! ምጥ እንደ ያዛት ሴት ሕመም በያዘሽ ጊዜ እንዴት ታቃስቻለሽ!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ሊባኖሳ ዝጋን ኬጸቴዳ ጎልያን ደእያዋንቶ፥ ኦይይ ኦይቄዳ ማጫ ምሽራትዋ ማላ ኡንኡ ህንተ ቦላ ፑቱ ግንቶ፥ ዋን ኦላንድቴሻ!” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, Liibaanoosa zigan kees'etteedda golliyaan de'iyaawanttoo, oytsay oyk'k'eedda mac'c'a mishiratiwaa mala un"uu hintte bolla puttu gintto, waan oolandditeeshsha!» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanne Libaanoosen dizaaree! Ne keeththaa ziga miththafe keexxidaaree! miixay oykkida maccassa mala metoy ne bolla yishin waana waassandii!» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኔ ሊባኖሴን ዲዛሬ! ኔ ኬ ዚጋ ሚፌ ኬጺዳሬ! ሚጻይ ኦይኪዳ ማጫሳ ማላ ሜቶይ ኔ ቦላ ዪሺን ዋና ዋሳንዲ!» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ልባኖሰ ዝጋን ኬፀትዳ ኬን ደኤይሳቶ፥ እቀ ኦይክዳ ማጫሳዳ ኡንእ ህንተ ቦላ ፑቱ ጊኮ ህንተ ዋናኔ?” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Libaanose zigan keexetida keethan de7eysato, iqethi oykida maccasada un7i hinte bolla puttu giiko hinte waananee?” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንቺ፣ ‘በሊባኖስ’ ውስጥ የምትኖሪ፣ መኖሪያሽን በዝግባ ዛፍ የሠራሽ ሆይ፤ ምጥ እንደ ያዛት ሴት፣ መከራ በላይሽ ሲመጣ ጩኸትሽ እንዴት ይሆን!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንማ ከሊባኖስ መጥቶ በተሠራ የሊባኖስ እንጨት ውስጥ በሰላም ዐርፋችሁ ትኖራላችሁ፤ ነገር ግን እንደ ወላድ ሴት የምጥ ጣዕር ሲይዛችሁ ምን ይበጃችሁ ይሆን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ኣብ ሊባኖስ እትነብሪ፥ ኣጒዶኺውን ብዕንፀይቲ ዝግባ እትሰርሒ፥ ኣብ ልዕሌኺ መከራ እንትመፅእ፥ ሕርሲ ኸም ዝሓዛ ሰበይቲ፥ ኣውያትኪ ኸመይ ይኸውን!
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ኣብ ሊባኖስ እትነብሪ፡ ኣቲ ብጽሕዲ ኣጒዶኺ እትሰርሒ ዘሎኺ፡ ከምቲ ቕልውላው ንወላዲት ዚሕዛ፡ ጸበባ ምስ መጸኪ፡ ክንደይ መደንገጺ ዀን ክትኰኒ ኢኺ።