Jeremiah 22:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ ድማ በሎ፦ “ኣታ ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጡ ዘሎ ንጉስ ይሁዳ፡ ንስኻን ባሮትካን በዘን ደጌታት እዚኣተን ዚኣትዉ ህዝብኻን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዳዊት ዙፋን የምትቀመጥ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ! አንተና አገልጋዮችህ በእነዚህም በሮች የሚገባ ሕዝብህ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በል። በዳዊት ዙፋን የምትቀመጥ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፥ አንተና ባሪያዎችህ በእነዚህም በሮች የሚገባ ሕዝብህ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በል፦ በዳዊት ዙፋን የምትቀመጥ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ! አንተና ባርያዎችህ፥ በእነዚህም በሮች የሚገባው ሕዝብህ፥ የጌታን ቃል ስሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ኔኖ ይሁዳ ካትያዉ፥ ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትያዎ፥ ኔንካ ነ ቆማቱካ ሀ ፐንግያና ገልያ ነ አሳይ ኡባይካ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Neenoo Yihudaa kaatiyaw, Daawita kawutetsaa araatan uttiyaawoo, neenikka ne k'oomatuukka ha penggiyaanna geliyaa ne Asay ubbaykka Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Nenoo Dawite kawoteththa araata bolla uttida Yuhuda kawoo! Neninne ne shuumeti, ha pengetara geliza as ubbay GODAA qaala siyite› ga» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ኔኖ ዳዊቴ ካዎቴ ኣራታ ቦላ ኡቲዳ ዩሁዳ ካዎ! ኔኒኔ ኔ ሹሜቲ፥ ሃ ፔንጌታራ ጌሊዛ ኣስ ኡባይ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ› ጋ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ነኖ ይሁዳ ካዋዉ፥ ዳዊታ አራታን ኡትዳይሶ፥ ኔኒ፥ ነ ሞርናትነ ሀ ፐንግያራ ገልያ ነ አሳይ ጎዳ ቃላ ስእተ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Neno Yihuda kawaw, Dawita araatan uttidayso, neeni, ne moorinnatinne ha pengiyara geliya ne asay Godaa qaala si7ite! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘በዳዊት ዙፋን የተቀመጥህ፣ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፤ አንተና መኳንንትህ፣ በእነዚህም በሮች የሚገባ ሕዝብህ፣ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ኣብ ዙፋን ዳዊት ተቐሚጥካ ዘለኻ ንጉስ ይሁዳ፥ ንስኻን ባሮትካን ህዝብኻን፥ ኣቱም በዘን በርታት እዚኣተን እትኣትዉ፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በል ከኣ፡ ኣታ ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጥካ ዘሎኻ ንጉስ ይሁዳ፡ እቶም በዘን ደጌታት እዚኣተን እትኣትው፡ ንስኻን ግዙኣትካን ህዝብኻን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ፡ |