Jeremiah 22:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በሎ፦ “ኣታ ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጡ ዘሎ ንጉስ ይሁዳ፡ ንስኻን ባሮትካን በዘን ደጌታት እዚኣተን ዚኣትዉ ህዝብኻን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዳ​ዊት ዙፋን የም​ት​ቀ​መጥ የይ​ሁዳ ንጉሥ ሆይ! አን​ተና አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ በእ​ነ​ዚ​ህም በሮች የሚ​ገባ ሕዝ​ብህ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በል። በዳዊት ዙፋን የምትቀመጥ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፥ አንተና ባሪያዎችህ በእነዚህም በሮች የሚገባ ሕዝብህ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በል፦ በዳዊት ዙፋን የምትቀመጥ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ! አንተና ባርያዎችህ፥ በእነዚህም በሮች የሚገባው ሕዝብህ፥ የጌታን ቃል ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ኔኖ ይሁዳ ካትያዉ፥ ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትያዎ፥ ኔንካ ነ ቆማቱካ ሀ ፐንግያና ገልያ ነ አሳይ ኡባይካ መና ጎዳ ቃላ ስስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Neenoo Yihudaa kaatiyaw, Daawita kawutetsaa araatan uttiyaawoo, neenikka ne k'oomatuukka ha penggiyaanna geliyaa ne Asay ubbaykka Med'inaa Godaa k'aalaa sisite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Nenoo Dawite kawoteththa araata bolla uttida Yuhuda kawoo! Neninne ne shuumeti, ha pengetara geliza as ubbay GODAA qaala siyite› ga» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ኔኖ ዳዊቴ ካዎቴ ኣራታ ቦላ ኡቲዳ ዩሁዳ ካዎ! ኔኒኔ ኔ ሹሜቲ፥ ሃ ፔንጌታራ ጌሊዛ ኣስ ኡባይ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ› ጋ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ነኖ ይሁዳ ካዋዉ፥ ዳዊታ አራታን ኡትዳይሶ፥ ኔኒ፥ ነ ሞርናትነ ሀ ፐንግያራ ገልያ ነ አሳይ ጎዳ ቃላ ስእተ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Neno Yihuda kawaw, Dawita araatan uttidayso, neeni, ne moorinnatinne ha pengiyara geliya ne asay Godaa qaala si7ite!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘በዳዊት ዙፋን የተቀመጥህ፣ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፤ አንተና መኳንንትህ፣ በእነዚህም በሮች የሚገባ ሕዝብህ፣ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ኣብ ዙፋን ዳዊት ተቐሚጥካ ዘለኻ ንጉስ ይሁዳ፥ ንስኻን ባሮትካን ህዝብኻን፥ ኣቱም በዘን በርታት እዚኣተን እትኣትዉ፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 በል ከኣ፡ ኣታ ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጥካ ዘሎኻ ንጉስ ይሁዳ፡ እቶም በዘን ደጌታት እዚኣተን እትኣትው፡ ንስኻን ግዙኣትካን ህዝብኻን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ፡