Jeremiah 22:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ዮያቂም ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ ከምዚ ይብል። ብዛዕባኡ ሓዚኖም፥ ኣየ ሓወይ! ወይ፡ ኣንታ ሓፍተይ! ኣብ ልዕሊኡ ከይነብዑን ኣይክብሉን ይኽእሉ እዮም፥ ኣየ ጎይታ! ወይ፥ ኣየ ክብሩ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል፥ “ወንድሜ ሆይ፥ ወዮ! ጌታዬ ሆይ፥ ወዮ! እያለ የሚያለቅስለት ለሌለው ለዚያ ሰው ወዮለት! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል። ወንድሜ ሆይ፥ ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም፥ ወይም። ጌታ ሆይ፥ ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል፦ “ ‘ወንድሜ ሆይ! ወዮ! እህቴ ሆይ! ወዮ!’ እያሉ አያለቅሱለትም፥ ወይም፦ ‘ጌታ ሆይ! ወዮ! ግርማዊነቱ ሆይ! ወዮ!’ እያሉ አያለቅሱለትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ እዮስያሳ ናኣ፥ ይሁዳ ካትያ እዮአቄማባ ሀዋዳን ያጌ፤ “እ ሀይቂያ ዎደ ኡንቱንቱ አዉ፥ ‘አዬ! አየ! ታ እሻዉ!’ ያጊደ ዬክክኖ። ቃይ፥ ‘ታ ጎዳዉ፥ አየ! ታ ካትያዉ፥ አየ!’ ያጊደ ዝላልክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday Iyoosiyaasa na'aa, Yihudaa Kaatiyaa Iyo'ak'eemabaa hawaadan yaagee; «I hayk'k'iyaa wode unttunttu aw, ‹Aayyee! Aayye! Ta ishaw!› yaagiide yeekkikkino. K'ay, ‹Ta godaw, aayye! Ta kaatiyaw, aayye!› yaagiide zilaalikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY Yuhuda Kawo Iyosiyaasa naa Iyo7aaqeme gishshas, «Woo ta ishawu! Waay waay ta michchee! Qasse, ‹Ta godawu woo woo! Ne gitateththaa woo woo!› giidi zilalettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሲያሳ ና ኢዮኣቄሜ ጊሻስ፥ «ዎ ታ ኢሻዉ! ዋይ ዋይ ታ ሚቼ! ቃሴ፥ ‹ታ ጎዳዉ ዎ ዎ! ኔ ጊታቴ ዎ ዎ!› ጊዲ ዚላሌቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ እዮስያሳ ናኣ፥ ይሁዳ ካዋ እዮአቄማባ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “እ ሀይቅያ ዎደ ኤንቲ እያዉ፥ ‘ዎ፥ ታ እሻዉ፥ ዎ ታ እሻዉ’ ያግድ ዬኮኮና። ቃስ፥ ‘ዎ፥ ታ ጎዳዉ፥ ዎ፥ ታ ካዋዉ’ ያግድ ዘሌሎኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday Iyosyaasa na7aa, Yihuda kawa Iyo7aqeemaba haysada yaagees: “I hayqiya wode enti iyaw, ‘Woo! Ta ishaw, woo! Ta ishaw’ yaagidi yeekokona. Qassi, ‘Woo! Ta godaw, woo! Ta kawaw’ yaagidi zeleelokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል፤ “ ‘ዋይ ወንድሜ! ዋይ፣ እኅቴን!’ ብለው አያለቅሱለትም። ‘ዋይ፣ ጌታዬን! ዋይ፣ ለግርማዊነቱ!’ ብለውም አያለቅሱለትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም የሚለው ይህ ነው፥ “እርሱ በሚሞትበት ጊዜ ‘ዋይ! ወዮ! ወንድሜ ሆይ!’ እያሉ በማልቀስ አያዝኑለትም፤ እንዲሁም ‘ጌታዬ ሆይ! ንጉሤ ሆይ! ወዮ!’ እያለ የሚያለቅስለት አይኖርም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ኢዮኣቄም ወዲ ኢዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ዋይ ሓወይ! ዋይ ሓፍተይ!” ኢሎም ኣየልቅሱሉን፤ “ዋይ ጐይታይ! ዋይ እዝ ኽቡር!” ኢሎም ኣየልቅሱሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ብዛዕባ ዮኣቂም፡ ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ዋይ ሓወይ፡ ዋይ ሓብተይ፡ ኢሉ ዜልቅሰሉ የልቦን። ኣየ ጐይታ፡ ኣየ ኽብረቱ፡ ኢሎም ከኣ ኣይኬልቅሱሉን እዮም። |