Jeremiah 22:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጋዊ ጉዳይ ድኻታትን ድኻታትን ኣዐረየ፤ ሽዑ ጽቡቕ ኰነ፥ ንዓይ ንምፍላጥዶ ኣይነበረን፧ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የድሃውንና የችግረኛውን ፍርድ ይፈርድ ነበር፤ በዚያም ጊዜ መልካም ሆኖ ነበር። ይህ እኔን ማወቅ አይደለምን? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የድሀውንና የችግረኛውን ፍርድ ይፈርድ ነበር፥ በዚያም ጊዜ መልካም ሆኖ ነበር። ይህ እኔን ማወቅ አይደለምን? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የድሀውንና የችግረተኛውን ፍርድ ይፈርድ ነበር፥ በዚያም ጊዜ መልካም ሆኖ ነበር። ይህ እኔን ማወቅ አይደለምን? ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ህዬሳቶነ መቶታንቻቶ ሱረ ፕርድያ ድራዉ፥ አዉ ኡባባይካ ሀኔዳ። መና ጎዳ ኤሬ ያግያዌ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hiyyeesatoonne metootanchchatoo suure pirddiyaa diraw, aw ubbabaykka haneedda. Med'inaa Godaa eree yaagiyaawe hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi manqotassinne metotanchchatas pirda geellasibeenna; hessa gishshas ubbaa miishshika izas eeno gides; taas ero guussi hessa gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ማንቆታሲኔ ሜቶታንቻታስ ፒርዳ ጌላሲቤና፤ ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሚሺካ ኢዛስ ኤኖ ጊዴስ፤ ታስ ኤሮ ጉሲ ሄሳ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ማንቆታስነ መቶታንቾታስ ሱረ ፕርድያ ግሾ፥ ኡባባይ እያዉ እንጀትስ። ጎዳ ኤሬስ ጉሳይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I manqotasinne metootanchotas suure pirdiya gisho, ubbabay iyaw injetis. Godaa erees guussay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የድኾችንና የችግረኞችን ፍትሕ አላጓደለም፤ ስለዚህም ሁሉ መልካም ሆነለት። እኔን ማወቅ ማለት ይህ አይደለምን?” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለድኾች በቅንነት ስለሚፈርድ፥ ሁሉ ነገር ይሳካለት ነበር፤ እግዚአብሔርን ማወቅ ይሉሃል ይህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅጉምን ንድኻን ፍትሒ የውፅአሎም ነበረ፤ ኵሉውን ሰናይ ኮነሉ፤ እዙይ ንኣይ ምፍላጥዶ ኣይኮነን? ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሽጉርን ድኻን ፍትሒ ኣውጽኤ፡ ስለዚ ደሓን ኰነሉ። እዚ ነኣይ ምፍላጥዶ ኣይኰነን ይብል እግዚኣብሄር። |