Jeremiah 22:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ንርእሰይ ገፊሕ ቤትን ዓበይቲ ክፍልታትን ክሰርሓሉ እየ፡ መስኮት ድማ ክቖርጸሉ እየ፡ ይብል። ብቄድሮስ ተሸፊኑ ብቐለም ቀለም ድማ ተቐቢኡ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለራሴ ሰፊ ቤት፥ ትልቅም ሰገነት እሠራለሁ ለሚል፥ መስኮትንም ለሚያወጣ፥ በዝግባም ሥራ ለሚያስጌጥ፥ በቀይ ቀለምም ለሚቀባው ወዮለት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለራሴ ሰፊ ቤት ትልቅም ሰገነት እሠራለሁ ለሚል፥ መስኮትንም ለሚያወጣ፥ በዝግባም ሥራ ለሚያሳጌጥ፥ በቀይ ቀለምም ለሚቀባው ወዮለት! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ለራሴ ሰፊ ቤት ትልቅም ሰገነት እሠራለሁ’ ለሚል፥ መስኮቶችንም ለሚያወጣለት፥ በዝግባም ሥራ ለሚያስጌጠው፥ በቀይ ቀለምም ለሚቀባው ወዮለት! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ “ታን ታዉ አኮ ፖቅያና ደእያ ዎልቃማ ጎልያ ኬጻና” ያጌ። ባረ ጎልያዉ ዎልቃማ ማስኮተቱዋ፤ ከሲደ ዝጋ ማሰን ቦላ ካሚደ፥ ዞኦ ቃላምያ ኦኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, «Taani taw aakko pook'iyaanna de'iyaa wolk'k'aama golliyaa kees's'ana» yaagee. Bare golliyaw wolk'k'aama maskkootetuwaa; kessiide zigaa masetsan bollaa kammiide, zo'o k'alamiyaa okkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi, ‹Gita pooqenne aaho kawoteththa keeth taas keexxana› gizaades aayye ana! Izi ba keeththas gita maskooteta kessees; ziga miththan alleqissees; zo7o qalamekka tiyees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ፥ ‹ጊታ ፖቄኔ ኣሆ ካዎቴ ኬ ታስ ኬጻና› ጊዛዴስ ኣዬ ኣና! ኢዚ ባ ኬስ ጊታ ማስኮቴታ ኬሴስ፤ ዚጋ ሚን ኣሌቂሴስ፤ ዞኦ ቃላሜካ ቲዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኡራይ፥ “ታኒ ታዉ ግታ ፖቀይ ደእያ ዳልጋ ኬ ኬፃና” ያግድ፥ ባ ኬስ ዳልጋ ማስኮተታ ከስድ፥ ዝጋ ምን አሌቅስድ፥ ዞኦ ቃላመ ትዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He uray, “Taani taw gita pooqey de7iya dalga keethi keexana” yaagdi, ba keethas dalga maskooteta kessidi, ziga mithan alleeqisidi, zo7o qalame tiyees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ባለ ትልልቅ ሰገነት፣ ሰፊ ቤተ መንግሥት ለራሴ እሠራለሁ’ ለሚል ወዮለት! ሰፋፊ መስኮቶችን ያበጅለታል፤ በዝግባ ዕንጨት ያስጌጠዋል፤ ቀይ ቀለምም ይቀባዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ሰው “ለራሴ ትልቅ ቤት ከሰፊ ሰገነት ጋር እሠራለሁ፤ እንዲሁም ሰፋፊ መስኮቶችን አወጣለታለሁ፤ ቤቱን በሰፋፊ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት አስጌጠዋለሁ፤ ደማቅ ቀይ ቀለምም እቀባዋለሁ” ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰፊሕ ቤት፥ በዓል ዓብዪ ሰገነት፥ ክሰርሕ እየ ዝብል ወይለኡ። ሰፋሕቲ መስኮታት የዳልወሉ፤ ብዕንፀይቲ ዝግባ የጋይፅ፤ ቀይሕ ቀለምውን ይቐብኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንቤቱ ብዘይ ጽድቂ ንውሽጢታቱ ድማ ብዘይ ፍርዲ ዚሰርሕ። ንብጻዩ ብኸምኡ ዜዕዪ፡ ደመወዙ ዘይህቦ፡ እሞ፡ ረርሒብ ክፍልታት ዘለዋ ዓባይ ቤት ክሀንጽ እየ፡ ዚብል ወይለኡ። መስኰት የውጽኣላ፡ ብጽሕዲይረባ፡ ብቐይሕ ቀለምውን ይቐብኣ። |