Jeremiah 21:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዚነብር ብሰይፍን ብጥሜትን ብለበዳን ኪመውት እዩ። እቲ ወጺኡ ኣብ ልዕሊ እቶም ከበብዎም ዘለዉ ከለዳውያን ዚወድቕ ግና ብህይወት ኪነብር እዩ፣ ህይወቱ ኸኣ ግዳይ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚህች ከተማ ውስጥ የሚቀመጥ በሰይፍና በራብ፥ በቸነፈርም ይሞታል፤ ወጥቶ ወደ ከበቡአችሁ ወደ ከለዳውያን የሚገባ ግን በሕይወት ይኖራል፤ ሰውነቱም ምርኮ ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚህች ከተማ ውስጥ የሚዘገይ በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታል፤ ወጥቶ ወደ ከበቡአችሁ ወደ ከለዳውያን የሚገባ ግን በሕይወት ይኖራል፥ ነፍሱም ምርኮ ትሆንለታለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህች ከተማ ውስጥ የሚቀር በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታል፤ ወጥቶ ወደ ከበቡአችሁ ወደ ከለዳውያን የሚገባ ግን በሕይወት ይኖራል፥ እርሱም በምርኮ ነፍሱን ያድናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ካታማ ግዶን ታክያ አሳይ ኦንነ ማሻን፥ ኮሻን ዎይ ኢታ ሀርግያን ሀይቃና። ሽን ካታማፐ ከሲደ ቢደ፥ ካታማ ዶዲደ ኦይቄዳ ባብሎነቶ ባረ ኩሽያ እምያ አሳይ ኦንነ ፓጻ አታናዋ፤ ሄ ኡራይ ባረ ሸምፑዋ ጻላላ አሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha katamaa giddon takkiyaa Asay ooninne mashshaan, koshan woy iita harggiyaan hayk'k'ana. Shin katamaappe kesiide biide, katamaa dooddiide oyk'k'eedda Baabloonetoo bare kushiyaa immiyaa Asay ooninne pas'a attanawaa; he uray bare shemppuwaa s'alala ashshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanno ha katamayn takkiza ubbay mashshan, koshaninne iita hargen hayqqana; gido attiin katamayppe kezi biidi katama dooddi oykkida Baabiloone asatas ba kushe immida asi ba shemppo ashshananne de7on daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኖ ሃ ካታማይን ታኪዛ ኡባይ ማሻን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ሃይቃና፤ ጊዶ ኣቲን ካታማይፔ ኬዚ ቢዲ ካታማ ዶዲ ኦይኪዳ ባቢሎኔ ኣሳታስ ባ ኩሼ ኢሚዳ ኣሲ ባ ሼምፖ ኣሻናኔ ዴኦን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ካታማን ጋምእያ ኦንካ ማሻን ዎይኮ ኮሻን ዎይኮ ጋዶን ሀይቃና። ሽን ካታማፐ ከይድ ካታማ ተቅድ ኦይክዳ ባብሎነታስ ባ ኩሽያ እምያ ኦንካ ፓፃ አታና፤ ሄ ኡራይ ባ ሸምፑዋ አሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha kataman gam7iya oonika mashshan woyko koshan woyko gadon hayqana. Shin katamaape keyidi katamaa teqidi oykida Babiloonetas ba kushiya immiya oonika paxa attana; he uray ba shempuwa ashshana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህች ከተማ የሚቈይ ሁሉ በሰይፍ፣ በራብና በመቅሠፍት ይሞታል፤ ወጥቶ ለከበቧችሁ ባቢሎናውያን እጁን የሚሰጥ ግን ነፍሱን ያተርፋል፤ በሕይወትም ይኖራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህች ከተማ የሚቀሩ ሁሉ በጦርነት ወይም በራብ፥ ወይም በወረርሽኝ ይሞታሉ፤ አሁን ከተማይቱን ከበው ወዳሉት ወደ ባቢሎናውያን ሄዶ እጁን የሚሰጥ ግን አይሞትም፤ ሌላው ቢቀር ሕይወቱን ያተርፋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዝፀንሕ፥ ብሰይፍን ብጥሜትን ብመቕሰፍትን ክመውት እዩ። ግና እቲ ወፂኡ ነቶም ከቢቦሙኹም ዘለዉ ባቢሎናውያን ኢዱ ዝህብ፥ ብህይወት ይነብር፤ ንፍሱውን ከም ምርኮ ኽትኮነሉ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዚቕመት ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ኪመውት እዩ። ግናኸ እቲ ወጺኡ ናብቶም ከቢቦምኹም ዘለው ከለዳውያን ዚኣቱ ብህይወቱ ኺነብር፡ ነፍሱ ኸኣ ዘመታኡ ኽትኰነሉ እያ። |