Jeremiah 21:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዚነብር ብሰይፍን ብጥሜትን ብለበዳን ኪመውት እዩ። እቲ ወጺኡ ኣብ ልዕሊ እቶም ከበብዎም ዘለዉ ከለዳውያን ዚወድቕ ግና ብህይወት ኪነብር እዩ፣ ህይወቱ ኸኣ ግዳይ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ህች ከተማ ውስጥ የሚ​ቀ​መጥ በሰ​ይ​ፍና በራብ፥ በቸ​ነ​ፈ​ርም ይሞ​ታል፤ ወጥቶ ወደ ከበ​ቡ​አ​ችሁ ወደ ከለ​ዳ​ው​ያን የሚ​ገባ ግን በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራል፤ ሰው​ነ​ቱም ምርኮ ትሆ​ና​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚህች ከተማ ውስጥ የሚዘገይ በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታል፤ ወጥቶ ወደ ከበቡአችሁ ወደ ከለዳውያን የሚገባ ግን በሕይወት ይኖራል፥ ነፍሱም ምርኮ ትሆንለታለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህች ከተማ ውስጥ የሚቀር በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታል፤ ወጥቶ ወደ ከበቡአችሁ ወደ ከለዳውያን የሚገባ ግን በሕይወት ይኖራል፥ እርሱም በምርኮ ነፍሱን ያድናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ካታማ ግዶን ታክያ አሳይ ኦንነ ማሻን፥ ኮሻን ዎይ ኢታ ሀርግያን ሀይቃና። ሽን ካታማፐ ከሲደ ቢደ፥ ካታማ ዶዲደ ኦይቄዳ ባብሎነቶ ባረ ኩሽያ እምያ አሳይ ኦንነ ፓጻ አታናዋ፤ ሄ ኡራይ ባረ ሸምፑዋ ጻላላ አሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha katamaa giddon takkiyaa Asay ooninne mashshaan, koshan woy iita harggiyaan hayk'k'ana. Shin katamaappe kesiide biide, katamaa dooddiide oyk'k'eedda Baabloonetoo bare kushiyaa immiyaa Asay ooninne pas'a attanawaa; he uray bare shemppuwaa s'alala ashshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanno ha katamayn takkiza ubbay mashshan, koshaninne iita hargen hayqqana; gido attiin katamayppe kezi biidi katama dooddi oykkida Baabiloone asatas ba kushe immida asi ba shemppo ashshananne de7on daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኖ ሃ ካታማይን ታኪዛ ኡባይ ማሻን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ሃይቃና፤ ጊዶ ኣቲን ካታማይፔ ኬዚ ቢዲ ካታማ ዶዲ ኦይኪዳ ባቢሎኔ ኣሳታስ ባ ኩሼ ኢሚዳ ኣሲ ባ ሼምፖ ኣሻናኔ ዴኦን ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ካታማን ጋምእያ ኦንካ ማሻን ዎይኮ ኮሻን ዎይኮ ጋዶን ሀይቃና። ሽን ካታማፐ ከይድ ካታማ ተቅድ ኦይክዳ ባብሎነታስ ባ ኩሽያ እምያ ኦንካ ፓፃ አታና፤ ሄ ኡራይ ባ ሸምፑዋ አሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha kataman gam7iya oonika mashshan woyko koshan woyko gadon hayqana. Shin katamaape keyidi katamaa teqidi oykida Babiloonetas ba kushiya immiya oonika paxa attana; he uray ba shempuwa ashshana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህች ከተማ የሚቈይ ሁሉ በሰይፍ፣ በራብና በመቅሠፍት ይሞታል፤ ወጥቶ ለከበቧችሁ ባቢሎናውያን እጁን የሚሰጥ ግን ነፍሱን ያተርፋል፤ በሕይወትም ይኖራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህች ከተማ የሚቀሩ ሁሉ በጦርነት ወይም በራብ፥ ወይም በወረርሽኝ ይሞታሉ፤ አሁን ከተማይቱን ከበው ወዳሉት ወደ ባቢሎናውያን ሄዶ እጁን የሚሰጥ ግን አይሞትም፤ ሌላው ቢቀር ሕይወቱን ያተርፋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዝፀንሕ፥ ብሰይፍን ብጥሜትን ብመቕሰፍትን ክመውት እዩ። ግና እቲ ወፂኡ ነቶም ከቢቦሙኹም ዘለዉ ባቢሎናውያን ኢዱ ዝህብ፥ ብህይወት ይነብር፤ ንፍሱውን ከም ምርኮ ኽትኮነሉ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዚቕመት ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ኪመውት እዩ። ግናኸ እቲ ወጺኡ ናብቶም ከቢቦምኹም ዘለው ከለዳውያን ዚኣቱ ብህይወቱ ኺነብር፡ ነፍሱ ኸኣ ዘመታኡ ኽትኰነሉ እያ።