Jeremiah 21:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንነበርቲ እዛ ኸተማ እዚኣ፡ ሰብን እንስሳን ክስዕሮም እየ። ብዓቢ ፌራ ክሞቱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ህ​ችም ከተማ የሚ​ኖ​ሩ​ትን ሁሉ ሰዎ​ች​ንና እን​ስ​ሶ​ችን እመ​ታ​ለሁ፤ በጽ​ኑም ቸነ​ፈር ይሞ​ታሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚህችም ከተማ የሚኖሩትን ሁሉ ሰዎችንና እንስሶችን እመታለሁ፥ በጽኑም ቸነፈር ይሞታሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህችም ከተማ የሚኖሩትን ሁሉ ሰዎችንና እንስሶችን እመታለሁ፥ በጽኑም ቸነፈር ይሞታሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሀ ካታማን ደእያዋንታ፥ አሳካ መህያካ ሾጫና። ኡንቱንቱ ኢታ ሀርግያን ዉራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ha kataman de'iyaawantta, asaakka mehiyaakka shoc'ana. Unttunttu iita harggiyaan wurana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ha katamayn diza asaanne mehaa shocana; isttika iita hargen wurana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሃ ካታማይን ዲዛ ኣሳኔ ሜሃ ሾጫና፤ ኢስቲካ ኢታ ሃርጌን ዉራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ሀ ካታማን ደእያ አሳነ መህያ ሾጫና፤ ኤንቲ ኢታ ጋዶን ዉራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta ha kataman de7iya asaanne mehiya shocana; enti iita gadon wurana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህች ከተማ የሚኖሩትን፣ ሰዎችንም ሆኑ እንስሳትን እመታለሁ፤ እነርሱም በታላቅ መቅሠፍት ይሞታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህች ከተማ የሚኖሩትን ሁሉ እመታለሁ፤ ሰዎችና እንስሶች በአንድነት በአሠቃቂ ወረርሽኝ ያልቃሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ንዝነብሩ ሰብን እንስሳን ክወቅዕ እየ፤ ብብርቱዕ መቕሰፍቲ ድማ ኽሞቱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብዛ ኸተማ ንዚነብሩ ሰብን እንስሳን ክወቅዕ እየ፡ ብብርቱዕ ፌራ ድማ ኪሞቱ እዮም።