Jeremiah 21:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ለምኑልና። ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ይዋግኣና እዩ እሞ፤ እግዚኣብሄር ካባና ምእንቲ ኺርሕቕሲ፡ ከም ኵሉ ተኣምራቱ እንተ ገበረና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ይወ​ጋን ዘንድ መጥ​ቶ​አ​ልና ከእኛ ይመ​ለስ ዘንድ፥ ምና​ል​ባ​ትም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኛ ጋር እንደ ተአ​ም​ራቱ ሁሉ ያደ​ርግ እንደ ሆነ ስለ እኛ፥ እባ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጠይቅ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም የሆነው ንጉሡ ሴዴቅያስ። የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ይወጋናልና ስለ እኛ፥ እባክህ፥ እግዚአብሔርን ጠይቅ፤ ከእኛም ይመለስ ዘንድ ምናልባት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንደ ተአምራቱ ሁሉ ያደርግ ይሆናል ብሎ የመልክያን ልጅ ጳስኮርንና ካህኑን የመዕሤያን ልጅ ሶፎንያስ ወደ ኤርምያስ በላከ ጊዜ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ይወጋናልና ስለ እኛ፥ እባክህ፥ ጌታን ጠይቅ፤ ምናልባትም ጌታ ለእኛ እንደ ተአምራቱ ሁሉ አድርጐ ከእኛ እንዲመለስ ያደርገዋልና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ፥ “ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ባረ ኦላንቻቱዋና ሀ ካታማ ዩይ አደ ዶዴዳ ድራዉ፥ አነ ኑዉ መና ጎዳ ኦቻ። ኦን ኤሪ፥ መና ጎዳይ በንዋዳን፥ ማላልስያ ኦሱዋ ኑ ድራዉ ኦደ፥ አ ጉየ ዛራነንቶነ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu, «Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori bare olanchchatuwaanna ha katamaa yuuyyi aad'd'iide dooddeedda diraw, ane nuw Med'inaa Godaa oochcha. Ooni erii, Med'inaa Goday beniwaadan, malalissiyaa oosuwaa nu diraw ootsiide, Aa guyye zaaranenttonne» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kiitettidaytikka, «Baabiloone Kawo Nabukadanaxoorey ba olanchchatara ha katama giddoththida gishshas ane nuus GODAA oychcha. GODAY beniyssa mala malalisiza ooso nu gishshas ooththidi iza guye zaaranaakko ooni erizee» gi oychchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኪቴቲዳይቲካ፥ «ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ባ ኦላንቻታራ ሃ ካታማ ጊዶዳ ጊሻስ ኣኔ ኑስ ጎዳ ኦይቻ። ጎዳይ ቤኒይሳ ማላ ማላሊሲዛ ኦሶ ኑ ጊሻስ ኦዲ ኢዛ ጉዬ ዛራናኮ ኦኒ ኤሪዜ» ጊ ኦይቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ “ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ባ ኦላንቾታራ ሀ ካታማ ተቅዳ ግሾ ኑስ ጎዳ ኦይቻ። ኦን ኤር፥ ጎዳይ በንይሳዳ ማላልስያ ኦሱዋ ኑ ግሾ ኦድ፥ እያ ጉየ ዛሮና አገና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, “Babiloone kawoy Nabukadanaxoori ba olanchotara ha katamaa teqida gisho nuus Godaa oycha. Ooni eri, Goday beniysada malaalsiya oosuwa nu gisho oothidi, iya guye zaaronna aggenna” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሊወጋን ስለሆነ፣ እባክህን ፈጥነህ፣ እግዚአብሔርን ጠይቅልን፤ ምናልባት ንጉሡ ከእኛ ይመለስ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ቀድሞው ታምራት ያደርግልን ይሆናል” ብለው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከነሠራዊቱ ከተማይቱን ለመውጋት በመክበብ ላይ ይገኛል፤ ስለዚህ ምናልባት በረድኤት ከእኛ ጋር ሆኖ ድንቅ ሥራውን በመግለጥ ናቡከደነፆርን እንዲመለስ ያደርግልን እንደ ሆነ እግዚአብሔርን ጠይቅልን።”
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ጼድቅያስ ንጳሽሑር፡ ወዲ መልክያን ንጻፋንያስ፡ ወዲ መኣስያ እቲ ኻህንን፡ ናብክደናጾር ንጉስ ባቢሎን፡ ኪዋግኣና ይብል ኣሎ እሞ፡ ምናልባሽ እግዚኣብሄር ከም ኲሉ ተኣምራቱ ገይሩ ኻባና ዚመልሶ እንተ ዀነስ፡ እስከ ንእግዚኣብሄር ጠይቐልና፡ ኪብልዎ ናብ ኤርምያስ ምስ ለኣኾም፡ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቓል እዚ እዩ።