Jeremiah 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ተቐማጢ ጐልጐልን ከውሒ ጐልጐልን እንሆ፡ ኣንጻርካ ኣሎኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር። መን እዩ ዚጻረረና ዚብል፧ ወይስ ናብ መሕደሪና መን ይኣቱ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ በሜዳ ላይ ባለው ድንጋያማ ሸለቆ የምትቀመጥ ሆይ! እኔ በአንተ ላይ ነኝ፤ እናንተም፦ የሚያስደነግጠን ወይም ወደ መኖሪያችን የሚገባ ማን ነው? የምትሉ ሆይ! እኔ በእናንተ ላይ ነኝ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ በሸለቆው ውስጥ በሜዳ ላይም ባለው አምባ የምትቀመጪ ሆይ፥ እኔ በአንቺ ላይ ነኝ፤ እናንተም። በእኛ ላይ የሚወርድ ወይም ወደ መኖሪያችን የሚገባ ማን ነው? የምትሉ ሆይ፥ እኔ በእናንተ ላይ ነኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ በሸለቆው ውስጥ በሜዳ ላይም ባለው አምባ የምትቀመጪ ሆይ! እኔ በአንቺ ላይ ነኝ፥ ይላል ጌታ፤ እናንተም፦ ‘በእኛ ላይ የሚወርድ ወይም ወደ መኖሪያችን የሚገባ ማን ነው?’ የምትሉ ሆይ! እኔ በእናንተ ላይ ነኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔኖ፥ የሩሳላመ፥ ኔን ደምባን ደእያ ዛላዳን፥ ዛንጋራፐ ፑደ ቁ ጋደ ቤታሳ፤ ሽን ታን ኔናና ኦለታና። ኔን፥ ‘ኦንነ ታ ቦላ ጻለና ዎይ ታ ደኢያሳ ገለና’ ያጋሳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neenoo, Yerusaalame, neeni dembban de'iyaa zaallaadan, zanggaaraappe pude d'ok'k'u gaade beettaasa; shin taani neenanna olettana. Neeni, ‹Ooninne ta bolla s'alenna woy ta de'iyaasaa gelenna› yaagaasa; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Hanne shoobbaafe pude baggara shuchchi dari dizason diza Yerusalaame! Tani ne bolla dendadis; nu bolla oonee dendanay? Nu keeth oonee xali gelanay?› gizaaree! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ሃኔ ሾባፌ ፑዴ ባጋራ ሹቺ ዳሪ ዲዛሶን ዲዛ ዬሩሳላሜ! ታኒ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ኑ ቦላ ኦኔ ዴንዳናይ? ኑ ኬ ኦኔ ጻሊ ጌላናይ?› ጊዛሬ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ፥ የሩሳላመ፥ ደንባን ደእያ ዛላዳ፥ ዛንጋራፐ ቁ ጋዳ በንታሳ፤ ሽን ታ ነና ኦላና። ኔኒ፥ “ኦንካ ታ ቦላ ፃለና ዎይኮ ታ ደእያ በሳ ገለና” ያጋሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno, Yerusalaame, denban de7iya zaallada, zangaarape dhoqu gada bentaasa; shin ta nena olana. Neeni, “Oonika ta bolla xaalenna woyko ta de7iya bessaa gelenna” yaagasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሸለቆው በላይ፣ በድንጋያማው ዐምባ ላይ የምትኖሪ ሆይ፤ እኔ በአንቺ ላይ ወጥቻለሁ፤ ይላል እግዚአብሔር ። “ማን በእኛ ላይ ይወጣል? ማንስ ወደ መኖሪያችን ደፍሮ ይገባል?” የምትሉ ሆይ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንቺም ኢየሩሳሌም ሆይ፥ በሜዳ ላይ እንደሚገኝ ቋጥኝ ከሸለቆዎች በላይ ከፍ ብለሽ ትታዪአለሽ፤ ነገር ግን እኔ እዋጋሻለሁ፤ አንቺ ግን ማንም የሚደፍርሽና ምሽጎችሽን ጥሶ የሚገባ ያለ አይመስልሽም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ኣብ ለሰ፥ ኣብ ኰዅሒ ጐልጐል እትነብሪ ዘለኺ፥ እንሆ ኣነ ኣብ ልዕሌኺ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር፤ ንስኻትኩም ከዓ ‘መንዩ ሓደጋ ዘውድቐልና? መን እዩኸ ናብ ሰፈርና ዝኣቱ?’ እትብሉ ዘለኹም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ኣብ ለሰ ኣብ ከውሒ ጐልጐል እትነብሪ ዘሎኺ፡ እኔኹ፡ ናብ ርእስኺ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ከኣ፡ መን እዩ ሓጋ ዚወድቀና መንከ እዩ ኣብ ሰፈርና ዚኣቱ እትብሉ ዘሎኹም፡ |