Jeremiah 21:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገጸይ ናብዛ ኸተማ እዚኣ ብኽፉእ እምበር፡ ንጽቡቕ ኣይኰንኩን፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ኪወሃብ እዩ፣ ብሓዊ ድማ ኬቃጽላ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለመ​ል​ካም ሳይ​ሆን ለክፉ ፊቴን በዚ​ህች ከተማ ላይ አድ​ር​ጌ​አ​ለ​ሁና፤ ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ እጅ ትሰ​ጣ​ለች፤ እር​ሱም በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ላ​ታል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለመልካም ሳይሆን ለክፋ ፊቴን በዚህች ከተማ ላይ አድርጌአለሁና፤ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ትሰጣለች፥ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለመልካም ሳይሆን ለክፉ ፊቴን በዚህች ከተማ ላይ አድርጌአለሁና፤ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ትሰጣለች፥ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል፥ ይላል ጌታ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ታን ሀ ካታማዉ ኬካናዉ ግደናን ኢታናዉ ታ ቆፋ ቃቻድ። ባብሎነ ካትያዉ አ አደ እማና፤ እካ ሀ ካታማ ታማን ጹጋና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጌ” ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, taani ha katamaw keekanaw gidennaan iitanaw ta k'ofaa k'achchaad. Baabloone kaatiyaw Aa aatsaade immana; ikka ha katamaa taman s'uuggana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad› yaagee» yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ha katamaas lo7o ooththanaas gidontta iita ooththanaas qachchadis; iza Baabiloone kawos aadhdha imettana; izikka izo taman xuuggana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሃ ካታማስ ሎኦ ኦናስ ጊዶንታ ኢታ ኦናስ ቃቻዲስ፤ ኢዛ ባቢሎኔ ካዎስ ኣ ኢሜታና፤ ኢዚካ ኢዞ ታማን ጹጋና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሀ ካታማ ቦላ ሎኦባ ግዶናሽን ኢታባ ኦናዉ ደንዳስ። ታ እያ ባብሎነ ካዋስ አዳ እማና፤ እ ሀ ካታማ ታማን ፁጋና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ha katamaa bolla lo77oba gidonashin iitabaa oothanaw dendas. Ta iya Babiloone kawas aathada immana; I ha katamaa taman xuuggana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህች ከተማ ላይ በጎ ሳይሆን ክፉ ለማድረግ ወስኛለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ ለባቢሎን ንጉሥ ትሰጣለች፤ እርሱም በእሳት ያጠፋታል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህች ከተማ እንድትጠፋ ወስኛለሁ፤ ፈጽሞም ምሕረት አላደርግላትም፤ ለባቢሎን ንጉሥ አሳልፌ እሰጣታለሁ፤ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፅቡቕ ዘይኮነስ ንኽፉእ ገፀይ ናብ እዛ ኸተማ እዚኣ ኣቢለ ኣለኹ እሞ፥ ናብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትወሃብ እያ፤ ንሱውን ብሓዊ ኸንድዳ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ንጽቡቕ ዘይኰነስ ንኽፉእ፡ ገጸይ ናብ እዛ ኸተማ እዚኣ ኣቢለ ኣሎኹ እሞ፡ ናብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትወሀብ እያ፡ ንሱውን ብሓዊ ኼንድዳ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።