Jeremiah 21:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገጸይ ናብዛ ኸተማ እዚኣ ብኽፉእ እምበር፡ ንጽቡቕ ኣይኰንኩን፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ኪወሃብ እዩ፣ ብሓዊ ድማ ኬቃጽላ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለመልካም ሳይሆን ለክፉ ፊቴን በዚህች ከተማ ላይ አድርጌአለሁና፤ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ትሰጣለች፤ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለመልካም ሳይሆን ለክፋ ፊቴን በዚህች ከተማ ላይ አድርጌአለሁና፤ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ትሰጣለች፥ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለመልካም ሳይሆን ለክፉ ፊቴን በዚህች ከተማ ላይ አድርጌአለሁና፤ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ትሰጣለች፥ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል፥ ይላል ጌታ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ታን ሀ ካታማዉ ኬካናዉ ግደናን ኢታናዉ ታ ቆፋ ቃቻድ። ባብሎነ ካትያዉ አ አደ እማና፤ እካ ሀ ካታማ ታማን ጹጋና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጌ” ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, taani ha katamaw keekanaw gidennaan iitanaw ta k'ofaa k'achchaad. Baabloone kaatiyaw Aa aatsaade immana; ikka ha katamaa taman s'uuggana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad› yaagee» yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ha katamaas lo7o ooththanaas gidontta iita ooththanaas qachchadis; iza Baabiloone kawos aadhdha imettana; izikka izo taman xuuggana› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሃ ካታማስ ሎኦ ኦናስ ጊዶንታ ኢታ ኦናስ ቃቻዲስ፤ ኢዛ ባቢሎኔ ካዎስ ኣ ኢሜታና፤ ኢዚካ ኢዞ ታማን ጹጋና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሀ ካታማ ቦላ ሎኦባ ግዶናሽን ኢታባ ኦናዉ ደንዳስ። ታ እያ ባብሎነ ካዋስ አዳ እማና፤ እ ሀ ካታማ ታማን ፁጋና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ha katamaa bolla lo77oba gidonashin iitabaa oothanaw dendas. Ta iya Babiloone kawas aathada immana; I ha katamaa taman xuuggana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህች ከተማ ላይ በጎ ሳይሆን ክፉ ለማድረግ ወስኛለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ ለባቢሎን ንጉሥ ትሰጣለች፤ እርሱም በእሳት ያጠፋታል።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህች ከተማ እንድትጠፋ ወስኛለሁ፤ ፈጽሞም ምሕረት አላደርግላትም፤ ለባቢሎን ንጉሥ አሳልፌ እሰጣታለሁ፤ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅቡቕ ዘይኮነስ ንኽፉእ ገፀይ ናብ እዛ ኸተማ እዚኣ ኣቢለ ኣለኹ እሞ፥ ናብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትወሃብ እያ፤ ንሱውን ብሓዊ ኸንድዳ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጽቡቕ ዘይኰነስ ንኽፉእ፡ ገጸይ ናብ እዛ ኸተማ እዚኣ ኣቢለ ኣሎኹ እሞ፡ ናብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትወሀብ እያ፡ ንሱውን ብሓዊ ኼንድዳ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |