Jeremiah 21:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንጉስ ጼድቅያስ ንጳሹር ወዲ መልክያስን ንጸፎንያ ወዲ ካህን ማዓሴያን ናብኡ ምስ ለኣኾ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ የመልክያን ልጅ ጳስኮርንና የካህኑን የመዕሴይን ልጅ ሶፎንያስን ወደ ኤርምያስ በላከ ጊዜ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው፦ እንዲህም አለ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፤ ይህም የሆነው ንጉሡ ሴዴቅያስ የመልክያን ልጅ ጳስኮርንና ካህኑን የመዕሤያን ልጅ ሶፎንያስ ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል በላከበት ጊዜ ነው፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሰደቅያስ ማልክያ ናኣ ፓሽሁራነ ማእሴያ ናኣ ቄስያ ሶፎናሳ ሀ ኦሻ ኦቻና ማላ፥ መና ጎዳይ ኤርማሳኮ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Sedek'iyaasi Malkkiyaa na'aa Paashihuuranne Ma'iseeya na'aa k'eesiyaa Soofonaasa ha ooshaa oochchana mala, Med'inaa Goday Ermaasakko kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda Kawo Sedeqiyaasi Malkiya naa Pashkurenne Ma7isaya naa qeese Sofonaasa Ermaasakko kiittida wode GODAA qaalay Ermaasakko yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ማልኪያ ና ፓሽኩሬኔ ማኢሳያ ና ቄሴ ሶፎናሳ ኤርማሳኮ ኪቲዳ ዎዴ ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሰደቅያስ ማልክያ ናኣ ጳስኮራነ ማእሰያ ናኣ ካህንያ ሶፎንያሳ ኪትዳ ዎደ፥ ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ሀይሳዳ ያግድ ይስ፦ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Sedeqiyaasi Malkiya na7aa Phaskoranne Ma7iseya na7aa kahiniya Sofoniyaasa kiitida wode, Godaa qaalay Ermiyaasako haysada yaagidi yis: |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ፣ የመልክያን ልጅ ጳስኮርን እንዲሁም የመዕሤያን ልጅ ካህኑን ሶፎንያስን ወደ እርሱ በላከ ጊዜ፣ ቃል ከእግዚአብሔር ወደ ኤርምያስ መጣ፤ የተላኩትም እንዲህ ብለውት ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ የመልክያን ልጅ ፓሽሑርንና የመዕሤያን ልጅ ካህኑን ሶፎንያስን ወደ እኔ ልኮ እንዲህ ሲል አስጠየቀኝ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ይሁዳ ንጉስ ሴዴቅያስ፥ ንጳስኮር ወዲ መልክያን ነቲ ኻህን ሶፎንያስ ካህን መኣስያን “ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ‘ክዋግአኩም እየ’ ይብል ኣሎ እሞ፥ ምናልባሽ እግዚኣብሄር ከም ኵሉ ተኣምራቱ ገይሩ ኻባና ዝመልሶ እንተ ኾነስ፥ እስኪ ንእግዚኣብሄር ጠይቐልና” ኽብልዎ ናብ ኤርሚያስ ምስ ለኣኾም፥ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ጼድቅያስ ንጳሽሑር፡ ወዲ መልክያን ንጻፋንያስ፡ ወዲ መኣስያ እቲ ኻህንን፡ ናብክደናጾር ንጉስ ባቢሎን፡ ኪዋግኣና ይብል ኣሎ እሞ፡ ምናልባሽ እግዚኣብሄር ከም ኲሉ ተኣምራቱ ገይሩ ኻባና ዚመልሶ እንተ ዀነስ፡ እስከ ንእግዚኣብሄር ጠይቐልና፡ ኪብልዎ ናብ ኤርምያስ ምስ ለኣኾም፡ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቓል እዚ እዩ። |