Jeremiah 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻ ጳሹርን ኣብ ቤትካ ዚነብሩ ዅሎምን ከኣ ናብ ስደት ክትከዱ ኢኹም። ናብ ባቢሎን ድማ ክትመጽእ ኢኻ፡ ኣብኡ ድማ ክትመውትን ክትቅበርን ኢኻ፡ ንስኻን ኵሎም እቶም ሓሶት እተነበኻሎም ኣዕሩኽትኻን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም ጳስኮር ሆይ! በቤትህም የሚኖሩት ሁሉ ተማርካችሁ ትሄዳላችሁ፤ አንተም በሐሰት ትንቢት የተናገርህላቸው ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎን ትገባላችሁ፤ በዚያም ትሞታላችሁ፤ በዚያም ትቀበራላችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ ጳስኮር ሆይ፥ በቤትህም የሚኖሩት ሁሉ ተማርካችሁ ትሄዳላችሁ፤ አንተም በሐሰትም ትንቢት የተናገርህላቸው ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎን ትገባላችሁ፥ በዚያም ትሞታላችሁ፥ በዚያም ትቀበራላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፥ ጳስኮር ሆይ! በቤትህም የሚኖሩት ሁሉ ተማርካችሁ ትሄዳላችሁ፤ አንተም በሐሰት ትንቢት የተናገርህላቸው ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎን ትገባላችሁ፥ በዚያም ትሞታላችሁ፥ በዚያም ትቀበራላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኔን ፓሽሁርካ ነ ሶን ደእያ አሳይ ኡባይ ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ባና። ኔን ትምቢትያ ኦዴዳ ነ ላገቱዋ ኡባናካ ያን ሀይቃናነ ያን ሞገታና’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay neeni Paashihuurikka ne son de'iyaa Asay ubbay omoodettiide, Baabloone baana. Neeni timbbitiyaa odeedda ne laggetuwaa ubbaannakka yaan hayk'k'ananne yaan moogettana› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Pashkure! Neninne ne sohon diza ubbayka di7ettidi Baabiloone baana. Neninne ne isttas wordo tinbite yootida ne laggeti ubbay heen hayqqananne moogettana› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓሽኩሬ! ኔኒኔ ኔ ሶሆን ዲዛ ኡባይካ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ባና። ኔኒኔ ኔ ኢስታስ ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቲዳ ኔ ላጌቲ ኡባይ ሄን ሃይቃናኔ ሞጌታና› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ኔኒ ጳስኮር፥ ነ ሶን ደእያ አሳ ኡባይ ድኤትድ፥ ባብሎነ ባና። ኔኒ ዎርዶ ትንብተ ኦድዳ ነ ላገታ ኡባራካ ያን ሀይቃናነ ያን ሞገታና’ ያጌስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi neeni Phaskori, ne son de7iya asa ubbay di7etidi, Babiloone baana. Neeni wordo tinbite odida ne laggeta ubbaaraka yan hayqananne yan moogetana’ yaagees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጳስኮር ሆይ፤ አንተና በቤትህ የሚኖሩት ሁሉ ወደ ባቢሎን ትጋዛላችሁ። አንተና በሐሰት ትንቢት የተነበይህላቸው ባልንጆሮችህ በዚያ ትሞታላችሁ፤ በዚያም ትቀበራላችሁ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፓሽሑር ሆይ! አንተም ራስህና ቤተሰብህ በሙሉ ተማርካችሁ ወደ ባቢሎን ትወሰዳላችሁ፤ በሐሰት ከተነበይክላቸው ከወዳጆችህ ሁሉ ጋር ሞተህ በዚያው ትቀበራለህ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ጳስኮር፥ ምስቶም ኣብ ቤትካ ዝነብሩ ዅላቶም ክትማረኹ ኢኹም፤ ናብ ባቢሎን እውን ክትውሰድ ኢኻ እሞ፥ ምስቶም ሓሰት ዝተነበኻሎም ኵሎም ፈተውትኻ፥ ኣብኡ ኽትመውት ኣብኡውን ክትቅበር ኢኻ በሎ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ጳሽሑር፡ ንስኻን ኣብ ቤትካ ዚነብሩ ዂሎምን ክትማረኹ ኢኹም፡ ናብ ባቢሎን ክትከይድ ኢኻ እሞ፡ ምስቶም ሓሶት እተነቤኻሎም ኲሎም ፈተውትኻ ኣብኡ ኽትመውት፡ ኣብኡውን ክትቅበር ኢኻ። |