Jeremiah 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻ ጳሹርን ኣብ ቤትካ ዚነብሩ ዅሎምን ከኣ ናብ ስደት ክትከዱ ኢኹም። ናብ ባቢሎን ድማ ክትመጽእ ኢኻ፡ ኣብኡ ድማ ክትመውትን ክትቅበርን ኢኻ፡ ንስኻን ኵሎም እቶም ሓሶት እተነበኻሎም ኣዕሩኽትኻን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም ጳስ​ኮር ሆይ! በቤ​ት​ህም የሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ተማ​ር​ካ​ችሁ ትሄ​ዳ​ላ​ችሁ፤ አን​ተም በሐ​ሰት ትን​ቢት የተ​ና​ገ​ር​ህ​ላ​ቸው ወዳ​ጆ​ችህ ሁሉ ወደ ባቢ​ሎን ትገ​ባ​ላ​ችሁ፤ በዚ​ያም ትሞ​ታ​ላ​ችሁ፤ በዚ​ያም ትቀ​በ​ራ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም፥ ጳስኮር ሆይ፥ በቤትህም የሚኖሩት ሁሉ ተማርካችሁ ትሄዳላችሁ፤ አንተም በሐሰትም ትንቢት የተናገርህላቸው ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎን ትገባላችሁ፥ በዚያም ትሞታላችሁ፥ በዚያም ትቀበራላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም፥ ጳስኮር ሆይ! በቤትህም የሚኖሩት ሁሉ ተማርካችሁ ትሄዳላችሁ፤ አንተም በሐሰት ትንቢት የተናገርህላቸው ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎን ትገባላችሁ፥ በዚያም ትሞታላችሁ፥ በዚያም ትቀበራላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኔን ፓሽሁርካ ነ ሶን ደእያ አሳይ ኡባይ ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ባና። ኔን ትምቢትያ ኦዴዳ ነ ላገቱዋ ኡባናካ ያን ሀይቃናነ ያን ሞገታና’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay neeni Paashihuurikka ne son de'iyaa Asay ubbay omoodettiide, Baabloone baana. Neeni timbbitiyaa odeedda ne laggetuwaa ubbaannakka yaan hayk'k'ananne yaan moogettana› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pashkure! Neninne ne sohon diza ubbayka di7ettidi Baabiloone baana. Neninne ne isttas wordo tinbite yootida ne laggeti ubbay heen hayqqananne moogettana› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓሽኩሬ! ኔኒኔ ኔ ሶሆን ዲዛ ኡባይካ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ባና። ኔኒኔ ኔ ኢስታስ ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቲዳ ኔ ላጌቲ ኡባይ ሄን ሃይቃናኔ ሞጌታና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ኔኒ ጳስኮር፥ ነ ሶን ደእያ አሳ ኡባይ ድኤትድ፥ ባብሎነ ባና። ኔኒ ዎርዶ ትንብተ ኦድዳ ነ ላገታ ኡባራካ ያን ሀይቃናነ ያን ሞገታና’ ያጌስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi neeni Phaskori, ne son de7iya asa ubbay di7etidi, Babiloone baana. Neeni wordo tinbite odida ne laggeta ubbaaraka yan hayqananne yan moogetana’ yaagees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጳስኮር ሆይ፤ አንተና በቤትህ የሚኖሩት ሁሉ ወደ ባቢሎን ትጋዛላችሁ። አንተና በሐሰት ትንቢት የተነበይህላቸው ባልንጆሮችህ በዚያ ትሞታላችሁ፤ በዚያም ትቀበራላችሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፓሽሑር ሆይ! አንተም ራስህና ቤተሰብህ በሙሉ ተማርካችሁ ወደ ባቢሎን ትወሰዳላችሁ፤ በሐሰት ከተነበይክላቸው ከወዳጆችህ ሁሉ ጋር ሞተህ በዚያው ትቀበራለህ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ ጳስኮር፥ ምስቶም ኣብ ቤትካ ዝነብሩ ዅላቶም ክትማረኹ ኢኹም፤ ናብ ባቢሎን እውን ክትውሰድ ኢኻ እሞ፥ ምስቶም ሓሰት ዝተነበኻሎም ኵሎም ፈተውትኻ፥ ኣብኡ ኽትመውት ኣብኡውን ክትቅበር ኢኻ በሎ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ጳሽሑር፡ ንስኻን ኣብ ቤትካ ዚነብሩ ዂሎምን ክትማረኹ ኢኹም፡ ናብ ባቢሎን ክትከይድ ኢኻ እሞ፡ ምስቶም ሓሶት እተነቤኻሎም ኲሎም ፈተውትኻ ኣብኡ ኽትመውት፡ ኣብኡውን ክትቅበር ኢኻ።