Jeremiah 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ንዅሉ ሓይሊ እዛ ኸተማ እዚኣን ንዅሉ ጻዕራን ኵሉ ክቡር ንብረታን፡ ንዅሉ መዝገብ ነገስታት ይሁዳን ኣብ ኢድ ጸላእቶም ክህቦ እየ፣ ንሳቶም ድማ ክዘምትዎን ክሕዝዎምን እዮም። ንዓኣቶም እሞ ናብ ባቢሎን ኣምጽእዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዚችንም ከተማ ኀይል ሁሉ፥ ጥሪቷንም ሁሉ፥ ክብርዋንም ሁሉ፥ የይሁዳንም ነገሥታት መዝገብ ሁሉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እነርሱ ይበዘብዙአቸዋል፤ ይዘውም ወደ ባቢሎን ያስገቡአቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚህችንም ከተማ ባለጠግነት ሁሉ ጥሪትዋንም ሁሉ ክብርዋንም ሁሉ የይሁዳንም ነገሥታት መዝገብ ሁሉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ እነርሱም ይበዘብዙአቸዋል ይዘውም ወደ ባቢሎን ያፈልሱአቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚህችንም ከተማ ባለጠግነት ሁሉ ጥሪትዋንም ሁሉ ክብርዋንም ሁሉ የይሁዳንም ነገሥታት መዝገብ ሁሉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ እነርሱም ይበዘብዙአቸዋል ይዘውም ወደ ባቢሎን ያመጡአቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳንካ፥ ሀ ካታማ አቁዋ ፔሻ ኡባ፥ ኦ ከሴዳባ ኡባ፥ ዱረተ ኡባነ ይሁዳ ካተቱዋ ሚሻ ኡባ ታን ኡንቱንቱ ሞርከቶ አደ እማና። ኡንቱንቱ ኡንቱንታ ቦንቂ ኦይቂደ፥ ባብሎነ አፋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadankka, ha katamaa ak'uwaa peeshshaa ubbaa, ootsi kesseeddabaa ubbaa, duretetsaa ubbaanne Yihudaa kaatetuwaa miishshaa ubbaa taani unttunttu morkketoo aatsaade immana. Unttunttu unttuntta bonk'k'i oyk'k'iide, Baabloone afana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha katamay aqota, iza ooththa demmida ubbaa, Yuhuda kawota aqotanne isttas diza al7o miish ubbaa tani istta morkketas aaththa immana; isttika di7i ekkidi Baabiloone efana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ካታማይ ኣቆታ፥ ኢዛ ኦ ዴሚዳ ኡባ፥ ዩሁዳ ካዎታ ኣቆታኔ ኢስታስ ዲዛ ኣልኦ ሚሽ ኡባ ታኒ ኢስታ ሞርኬታስ ኣ ኢማና፤ ኢስቲካ ዲኢ ኤኪዲ ባቢሎኔ ኤፋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ፥ ሀ ካታማ ሻሉዋነ ዱረተ ኡባ፥ ኦይክ የዳባ ኡባ፥ ሃርዳባ ኡባነ ይሁዳ ካዎታ ሚሽያ ኡባ ታኒ ኤንታ ሞርከታስ አዳ እማና፤ ኤንቲ ኤንታ ቦንቅድ ባብሎነ ኤፋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka, ha katama shaluwanne duretetha ubbaa, oyki yedhidaba ubbaa, haaridaba ubbaanne Yihuda kawota miishiya ubbaa taani enta morketas aathada immana; enti enta bonqidi Babiloone efana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዚህችን ከተማ ሀብት ሁሉ፣ ጥሪቷን፣ የይሁዳን ነገሥታት ውድ ዕቃና ንብረት ሁሉ ለጠላቶቻቸው አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እነርሱም ዘርፈው ወደ ባቢሎን ይዘውት ይሄዳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ጠላቶቻቸው የዚህችን ከተማ ሀብት ሁሉ እንዲዘርፉት፥ ያካበተችውንም ሀብትና ንብረት አጋብሰው የይሁዳን ነገሥታት የሀብት መዛግብት እንኳ ሳይቀር ጠራርገው ወደ ባቢሎን እንዲወስዱት አደርጋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ጥሪት እዛ ኸተማ እዚኣን ኵሉ ፃማኣን ኵሉ ኽቡር ኣቑሑታን ኵሉ እቲ መዛግብ ነገስታት ይሁዳን ኣብ ኢድ ፀላእቶም ከም ዝወድቕ ክገብሮ እየ። ንሳቶም ከዓ ኽዘምትዎ፥ ማሪኾም ድማ ናብ ባቢሎን ክወስድዎ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሉ ጥሪት እዛ ኸተማ እዚኣን ኲሉ ጻማኣን ኲሉ ኽቡር ኣቓሑኣን ኲሉ እቲ መዛግብ ነገስታት ይሁዳን ኣብ ኢድ ጸላእቶም ክህቦ እየ። ንሳቶም ድማ ኪዘምትዎ፡ ኪወስድዎ፡ ናብ ባቢሎንውን ኪማርኽዎ እዮም። |