Jeremiah 20:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንርእስኻን ንዅሎም ኣዕሩኽትኻን ራዕዲ እገብረካ ኣሎኹ። ብሰይፊ ጸላእቶም ክወድቁ እዮም፡ ኣዒንትኻ ድማ ክርእያኦ እየን። ንብዘላ ይሁዳ ድማ ኣብ ኢደይ ክህቦ እየ። ናይ ንጉስ ባቢሎን ድማ ምርኮ ናብ ባቢሎን ኣእትዩ ብሰይፊ ክቐትሎም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ አንተን ከወዳጆችህ ሁሉ ጋር አፈልስሃለሁ፤ እነርሱም በጠላቶቻቸው ሰይፍ ይወድቃሉ፤ ዐይኖችህም ያያሉ፤ አንተንና ይሁዳንም ሁሉ በባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እርሱም ወደ ባቢሎን ያፈልሳቸዋል፤ በሰይፍም ይገድላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ለራስህና ለወዳጆችህ ሁሉ ፍርሃት አደርግሃለሁ፤ እነርሱም በጠላቶቻቸው ሰይፍ ይወድቃሉ ዓይኖችህም ያያሉ፤ ይሁዳንም ሁሉ በባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ እርሱም ወደ ባቢሎን ያፈልሳቸዋል በሰይፍም ይገድላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላልና፦ እነሆ፥ ለራስህና ለወዳጆችህ ሁሉ ፍርሃት አደርግሃለሁ፤ እነርሱም በጠላቶቻቸው ሰይፍ ይወድቃሉ ዐይኖችህም ያያሉ፤ ይሁዳንም ሁሉ በባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ እርሱም ወደ ባቢሎን ያፈልሳቸዋል በሰይፍም ይገድላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኔና ነ ሁጲያዉነ ነ ላገቱዋ ኡባዉ ዳጋማ ከሳና። ኡንቱንቱ ኔን ጼልሽን፥ ባረንቱ ሞርከቱዋ ማሻን ዉራና። ይሁዳ አሳ ኡባ ባብሎነ ካትያ ኩሽያን አደ እማና። እ ኡንቱንታ ኦሞዲደ፥ ባብሎነ አፋና፤ አፊደ ያን ማሻን ኡንቱንታ ዎና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani neena ne huup'iyaawunne ne laggetuwaa ubbaw dagama kessana. Unttunttu neeni s'eellishshin, barenttu morkkatuwaa mashshaan wurana. Yihudaa asaa ubbaa Baabloone kaatiyaa kushiyan aatsaade immana. I unttuntta omoodiide, Baabloone afana; afiide yaan mashshaan unttuntta wod'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka GODAY, ‹Tani nenanne ne laggeta ubbaa dagamas aaththa immana; istti neni xeellishin bantta morkketa mashshan wurana; tani Yuhuda asaa ubbaa Baabiloone kawo kushen aaththa immana; izi istta di7idi Baabiloone efana; histtidi heen istta mashshan siifana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ኔናኔ ኔ ላጌታ ኡባ ዳጋማስ ኣ ኢማና፤ ኢስቲ ኔኒ ጼሊሺን ባንታ ሞርኬታ ማሻን ዉራና፤ ታኒ ዩሁዳ ኣሳ ኡባ ባቢሎኔ ካዎ ኩሼን ኣ ኢማና፤ ኢዚ ኢስታ ዲኢዲ ባቢሎኔ ኤፋና፤ ሂስቲዲ ሄን ኢስታ ማሻን ሲፋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ታኒ ነና፥ ነዉነ ነ ላገታ ኡባስ ዳጋማ ኦና። ኤንቲ ኔኒ ፄልሽን፥ ባንታ ሞርከታ ማሻን ዉራና። ታኒ ይሁዳ አሳ ኡባ ባብሎነ ካዋ ኩሸን አዳ እማና። እ ኤንታ ድእድ፥ ባብሎነ ኤፍድ፥ ያን ማሻን ዎና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday haysada yaagees: ‘Taani nena, newunne ne laggeta ubbaas dagama oothana. Enti neeni xeellishin, banta morketa mashshan wurana. Taani Yihuda asa ubbaa Babiloone kawa kushen aathada immana. I enta di7idi, Babiloone efidi, yan mashshan wodhana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘አንተንና ባልንጀሮችህን ሁሉ ለሽብር እዳርጋለሁ፤ የገዛ ዐይንህ እያየ በጠላቶቻቸው ሰይፍ ይወድቃሉ። ይሁዳን ሁሉ ለባቢሎን ንጉሥ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እርሱም ወደ ባቢሎን ያፈልሳቸዋል፤ በሰይፍም ይገድላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ራሱ እንዲህ ብሎአል፦ ‘ለራስህና ለጓደኞችህም ጭምር አሸባሪ ላደርግህ ነው፤ እነርሱም ሁሉ በጠላቶቻቸው ሰይፍ ሲገደሉ ታያለህ፤ የይሁዳን ሕዝብ ሁሉ በባቢሎን ንጉሥ ሥልጣን ሥር አደርጋለሁ፤ እርሱ እኩሌቶቹን እስረኛ አድርጎ ወደ ባቢሎን ይወስዳቸዋል፤ እኩሌቶቹንም እዚሁ ይገድላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ፥ ንርእስኻን ንዅሎም ፈተውትኻን መደንገፂ ኽገብረካ እየ፤ ኵሎም ብሰይፊ ፀላእቶም ክወድቁ እዮም፤ በዒንትኻውን ክትሪኦም ኢኻ። ንህዝቢ ይሁዳ ኸዓ፥ ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ። ንሱ ድማ ማሪኹ ናብ ባቢሎን ክወስዶም እዩ፤ ብሰይፊ እውን ክቐትሎም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንርእስኻን ንዂሎም ፈተውትኻን መሰምበዲ ኽገብረካ እየ፡ ብሰይፊ ጸላእቶም ኪወድቁ እዮም፡ ኣዒንትኻ ድም ኪጥምታኦ እየን። ንዂላ ይሁዳ ኸኣ ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ክውፍያ እየ፡ ንሱ ድማ ናብ ባቢሎን ኪማርኾም ብሰይፊውን ኪቐትሎም እየ። |