Jeremiah 20:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጽባሒቱ ድማ ጳሹር ንኤርምያስ ካብቲ መኽዘን ኣምጽኦ። ሽዑ ኤርምያስ በሎ፡ እግዚኣብሄር ማጎርሚሳቢብ እምበር፡ ጳሹር ኣይበለካን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በነጋውም ጳስኮር ኤርምያስን ከአዘቅት ውስጥ አወጣው። ኤርምያስም እንዲህ አለው፥ “እግዚአብሔር ስምህን፦ ዘዋሪ ስደተኛ እንጂ ጳስኮር ብሎ አይጠራህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በነጋውም ጳስኮር ኤርምያስን ከግንድ ውስጥ አወጣው። ኤርምያስም እንዲህ አለው። እግዚአብሔር ስምህን። ማጎርሚሳቢብ እንጂ ጳስኮር ብሎ አይጠራህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በነጋውም ጳስኮር ኤርምያስን ከመንቈር ውስጥ ፈታው። ኤርምያስም እንዲህ አለው፦ “ጌታ ስምህን፦ ማጎርሚሳቢብ እንጂ ጳስኮር ብሎ አይጠራህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ ፓሽሁር ኤርማሳ ቃሹዋፐ ብልና፥ ኤርማስ አዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀችፐ ዶምና፥ መና ጎዳይ ነ ሱን ፓሽሁራ ያገና፤ እ ነ ሱን ያን ሃን ዳጋማ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi Paashihuuri Ermaasa k'ashuwaappe bilina, Ermaasi aw hawaadan yaageedda; «Hachchippe doommina, Med'inaa Goday ne suntsaa Paashihuura yaagenna; I ne suntsaa Yaan Haan Dagama yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas Pashkurey Ermaasa qashoppe birshiin Ermaasi izas, «Hachchife doommiin GODAY ne sunth Maagormisaabibe gaana attiin Pashkure geenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ፓሽኩሬይ ኤርማሳ ቃሾፔ ቢርሺን ኤርማሲ ኢዛስ፥ «ሃቺፌ ዶሚን ጎዳይ ኔ ሱን ማጎርሚሳቢቤ ጋና ኣቲን ፓሽኩሬ ጌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ጳስኮር ኤርምያሳ ቃሾፐ ብርሽን፥ ኤርምያስ እያዉ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ሀችፈ ዶምን፥ ጎዳይ ነ ሱን ጳስኮር ያገና፤ እ ነ ሱን ‘ያን ሀን ዳጋማ’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas Phaskori Ermiyaasa qashope birshin, Ermiyaasi iyaw haysada yaagis: “Hachife doomin, Goday ne sunthaa Phaskori yaagenna; I ne sunthaa ‘Yan Han Dagama’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ጳስኮር ኤርምያስን ከተጠረቀበት ግንድ አወጣው፤ ኤርምያስም እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር ከእንግዲህ ማጎርሚሳቢብ ብሎ ይጠራሃል እንጂ ጳስኮር አይልህም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱም ከሰንሰለት እስራት ከፈታኝ በኋላ እንዲህ አልኩት፥ “ከእንግዲህ ወዲህ እግዚአብሔር ስምህን ፓሽሑር ብሎ አይጠራህም፤ ለአንተ ያወጣልህ ስም ‘ሽብር በየስፍራው’ የሚል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅባሒቱ ጳስኮር ንኤርሚያስ ካብ ማእሰርቲ ኣውፅኦ፥ “ኤርሚያስውን እግዚኣብሄር ስምካ ማጎር ሚሳቢብ እምበር ጳስኮር ኢለ ኣይፅውዐካን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጽብሒሩ ጳሽሑር ንኤርምያስ ካብ ማእሰርቲ ኣውጽኦ። ኤርምያስ ከኣ፡ እግዚኣብሄር ማጉር ሚሳቢብ እምበር፡ ጳሽሑር ኢሉ ኣይሰመየካን፡ በሎ። |