Jeremiah 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጽባሒቱ ድማ ጳሹር ንኤርምያስ ካብቲ መኽዘን ኣምጽኦ። ሽዑ ኤርምያስ በሎ፡ እግዚኣብሄር ማጎርሚሳቢብ እምበር፡ ጳሹር ኣይበለካን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በነ​ጋ​ውም ጳስ​ኮር ኤር​ም​ያ​ስን ከአ​ዘ​ቅት ውስጥ አወ​ጣው። ኤር​ም​ያ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም​ህን፦ ዘዋሪ ስደ​ተኛ እንጂ ጳስ​ኮር ብሎ አይ​ጠ​ራ​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በነጋውም ጳስኮር ኤርምያስን ከግንድ ውስጥ አወጣው። ኤርምያስም እንዲህ አለው። እግዚአብሔር ስምህን። ማጎርሚሳቢብ እንጂ ጳስኮር ብሎ አይጠራህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በነጋውም ጳስኮር ኤርምያስን ከመንቈር ውስጥ ፈታው። ኤርምያስም እንዲህ አለው፦ “ጌታ ስምህን፦ ማጎርሚሳቢብ እንጂ ጳስኮር ብሎ አይጠራህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንተ ጋላስ ፓሽሁር ኤርማሳ ቃሹዋፐ ብልና፥ ኤርማስ አዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀችፐ ዶምና፥ መና ጎዳይ ነ ሱን ፓሽሁራ ያገና፤ እ ነ ሱን ያን ሃን ዳጋማ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttetsa gallassi Paashihuuri Ermaasa k'ashuwaappe bilina, Ermaasi aw hawaadan yaageedda; «Hachchippe doommina, Med'inaa Goday ne suntsaa Paashihuura yaagenna; I ne suntsaa Yaan Haan Dagama yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas Pashkurey Ermaasa qashoppe birshiin Ermaasi izas, «Hachchife doommiin GODAY ne sunth Maagormisaabibe gaana attiin Pashkure geenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ፓሽኩሬይ ኤርማሳ ቃሾፔ ቢርሺን ኤርማሲ ኢዛስ፥ «ሃቺፌ ዶሚን ጎዳይ ኔ ሱን ማጎርሚሳቢቤ ጋና ኣቲን ፓሽኩሬ ጌና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ ጳስኮር ኤርምያሳ ቃሾፐ ብርሽን፥ ኤርምያስ እያዉ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ሀችፈ ዶምን፥ ጎዳይ ነ ሱን ጳስኮር ያገና፤ እ ነ ሱን ‘ያን ሀን ዳጋማ’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas Phaskori Ermiyaasa qashope birshin, Ermiyaasi iyaw haysada yaagis: “Hachife doomin, Goday ne sunthaa Phaskori yaagenna; I ne sunthaa ‘Yan Han Dagama’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ጳስኮር ኤርምያስን ከተጠረቀበት ግንድ አወጣው፤ ኤርምያስም እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር ከእንግዲህ ማጎርሚሳቢብ ብሎ ይጠራሃል እንጂ ጳስኮር አይልህም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱም ከሰንሰለት እስራት ከፈታኝ በኋላ እንዲህ አልኩት፥ “ከእንግዲህ ወዲህ እግዚአብሔር ስምህን ፓሽሑር ብሎ አይጠራህም፤ ለአንተ ያወጣልህ ስም ‘ሽብር በየስፍራው’ የሚል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፅባሒቱ ጳስኮር ንኤርሚያስ ካብ ማእሰርቲ ኣውፅኦ፥ “ኤርሚያስውን እግዚኣብሄር ስምካ ማጎር ሚሳቢብ እምበር ጳስኮር ኢለ ኣይፅውዐካን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጽብሒሩ ጳሽሑር ንኤርምያስ ካብ ማእሰርቲ ኣውጽኦ። ኤርምያስ ከኣ፡ እግዚኣብሄር ማጉር ሚሳቢብ እምበር፡ ጳሽሑር ኢሉ ኣይሰመየካን፡ በሎ።