Jeremiah 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ጳሹር ንነቢይ ኤርምያስ ስዒሩ ኣብታ ኣብታ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝነበረት በሪኽ ደገ ብንያም ኣእተዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጳስኮርም ነቢዩን ኤርምያስን ገረፈው፤ በእግዚአብሔርም ቤት በነበረው በላይኛው በብንያም በር ባለው አዘቅት ውስጥ ጣለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጳስኮርም ነቢዩን ኤርምያስን መታው፥ በእግዚአብሔርም ቤት በነበረው በላይኛው በብንያም በር ባለው በእግር ግንድ ውስጥ አኖረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጳስኮርም ነቢዩን ኤርምያስን መታው፥ በጌታም ቤት በነበረው በላይኛው በብንያም በር ባለው በመንቈር ውስጥ አሠረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓሽሁር ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ደሽሴዳ፤ ቆሞ ቢንያማ ፐንግያ ግያ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያሳን ደእያ ዱ ሉኩዋን ቃሽሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Paashihuuri timbbitiyaa odiyaa Ermaasa deshisseedda; K'ommo Biiniyaama Penggiyaa giyaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaasan de'iyaa dutsaa lukuwaan k'ashisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nabe Ermaasa shocides; Xoossa Keeththaafe pude baggara diza Biniyaame gimbe penge bolla agrimooqen qachchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤ ኤርማሳ ሾጪዴስ፤ ጾሳ ኬፌ ፑዴ ባጋራ ዲዛ ቢኒያሜ ጊምቤ ፔንጌ ቦላ ኣግሪሞቄን ቃቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጳስኮር ናብያ ኤርምያሳ ደሽስድ፥ ቆሞ ብንያመ ፐንግያን ፆሳ ኬ ገልያ ፐንገን ጎንገ ሉሆን ቃሽስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Phaskori nabiya Ermiyaasa deshisidi, Qommo Biniyaame Pengiyan Xoossa keethaa geliya pengen gonge luhon qashisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩ ኤርምያስን መታው፤ በእግዚአብሔርም ቤተ መቅደስ በላይኛው የብንያም በር በእግር ግንድ ጠረቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተይዤ እንድደበደብ አዘዘ፤ ከቤተ መቅደሱም በላይኛው በኩል ባለው በብንያም የቅጽር በር በእግር ግንድ እንድታሰር አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጳስኮር ንነቢይ ኤርሚያስ ወቕዖ፤ ኣብታ ኣብ ጥቓ ቤተ መቕደስ ዝነበረት ላዕለወይቲ ደገ ብንያምውን ኣብ ጕንዲ ኣእሰሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጳሽሑር ከኣ ንነብዪ ኤርምያስ ወቕዖ፡ ኣብታ ኣብ ጥቓ ቤት እግዚኣብሄር ዝነበረት ላዕለይቲ ደገ ብንያምውን ኣብ ጒንዲ ኣሰሮ። |