Jeremiah 20:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ፡ ወዲ ተወሊዱልካ፡ ኢሉ ናብ ኣቦይ ዜና ዘብጽሐ ሰብኣይ ርጉም እዩ። ኣዝዩ የሐጉሶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወንድ ልጅ ተወ​ል​ዶ​ል​ሃል ብሎ ለአ​ባቴ የም​ሥ​ራች ነግሮ ደስ ያሰ​ኘው ሰው የተ​ረ​ገመ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድ ልጅ ተወልዶልሃል ብሎ ለአባቴ የምሥራች ነግሮ ደስ ያሰኘው ሰው የተረገመ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወንድ ልጅ ተወልዶልሃል” ብሎ ለአባቴ የምሥራች ነግሮ እጅግ ደስ ያሰኘው ሰው የተረገመ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አዎ፥ “ነዉ ምሽራቾ፤ ነዉ አቱማ ናአይ የለቴዳ!” ያግ ኦዲደ፥ ዳሮ ናሸቼዳ ብታኒካ ሸቀቴዳዋ ግዶ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta aawoo, «New mishiraachcho; new attuma na'ay yeletteedda!» yaagi odiide, daro nashechcheedda bitaniikka shek'k'etteeddawaa gido!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta aawaas, «Nees mishiraachcho; nees attuma nay yelettides!» gi yootiday qanggettidaade gido!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኣዋስ፥ «ኔስ ሚሺራቾ፤ ኔስ ኣቱማ ናይ ዬሌቲዴስ!» ጊ ዮቲዳይ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አዋስ፥ “ነዉ ምሽራቾ፤ ነዉ አደ ናእ የለትስ!” ያግ ኦድድ፥ ዳሮ ኡፋይስዳ ኡራይካ ባደትዳባ ግዶ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta aawas, “New mishiraacho; new adde na7i yeletis!” yaagi odidi, daro ufaysida urayka baadetidaba gido!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ወንድ ልጅ ተወልዶልሃል” ብሎ፣ ለአባቴ የምሥራች የነገረ፣ ደስ ያሰኘውም ሰው የተረገመ ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአባቴ “ወንድ ልጅ ተወልዶልሃልና ደስ ይበልህ” ብሎ ያበሠረው ሰው የተረገመ ይሁን!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ነቦይ “ወዲ ተወሊዱልካ” ኢሉ ዘበሰሮ እሞ፥ ዘሐጐሶ ሰብ ርጉም ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነቦይ፡ ወዲ ተወሊዱልካ፡ ኢሉ ዘበሰሮ እሞ ዘሐጐሶ ሰብኣይ ርጉም ይኹን።