Jeremiah 20:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጸርፊ ብዙሓት ሰሚዐ እየ እሞ፡ ብዅሉ ሸነኽ ፍርሒ። ሪፖርት ግበሩ ይብሉ ንሕና ድማ ሪፖርት ክንገብር ኢና። ኩሎም ዝፈልጦም ሰባት ደው ኢለ፥ ምናልባት ክፍተን ይኽእል እዩ፥ ንሕና ድማ ስዒርና ሕነና ክንፈድየሉ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእኔ ላይ የተ​ሰ​በ​ሰ​ቡና የከ​በ​ቡ​ኝን የብዙ ሰዎ​ችን ስድብ ሰም​ቻ​ለሁ፤ መው​ደ​ቄን የሚ​ጠ​ብቁ የሰ​ላሜ ሰዎች ሁሉ፥ “ምና​ል​ባት ይታ​ለል እንደ ሆነ፥ እና​ሸ​ን​ፈ​ውም እንደ ሆነ፥ እር​ሱ​ንም እን​በ​ቀል እንደ ሆነ፥ ተነሡ እኛም እን​ነ​ሣ​ለን” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብዙ ሰዎችን ስድብ ሰምቻለሁ፥ ማስፈራራትም ከብቦኛል። መውደቄን የሚጠብቁ የሰላሜ ሰዎች ሁሉ። ምናልባት ይታለል እንደ ሆነ፥ እናሸንፈውም እንደ ሆነ፥ እርሱንም እንበቀል እንደ ሆነ፥ ክሰሱት እኛም እንከስሰዋለን ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የብዙ ሰዎችን የክፋት ሹክሹክታ ሰምቻለሁ፥ ማስፈራራትም ከብቦኛል። መውደቄን የሚጠብቁ የሰላሜ ሰዎች ሁሉ፦ “ምናልባት ይታለል እንደሆነ፥ እናሸንፈውም እንደሆነ፥ እርሱንም እንበቀል እንደሆነ፥ ክሰሱት እኛም እንከስሰዋለን” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ዳሮ ሳሱከ ስሳድ፤ “ያን ሃን ዳጋማይ ደኤ! አነ አ ሞትተ! ኑንካ አ ሞቶይተ” ያጊኖ። ታዉ ማታ ላገቱ ኡባይ ታ ኩንደ ናጊደ፥ “ኦን ኤሪ፥ ኑን አ ኦይቃና ማላነ ኑ ሀሉዋ ከሳና ማላ፥ እ ጭመታናዉ ዳንዳዬ” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani daro saasuketsaa sisaad; «Yaan haan dagamay de'ee! Ane Aa mootite! Nuunikka Aa mootoytte» yaagiino. Taw mata laggetuu ubbay ta kunddetsaa naagiide, «Ooni erii, nuuni Aa oyk'k'ana malanne nu haluwaa kessana mala, I c'imettanaw danddayee» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbason shiroy dees; hilite ane nunikka hiloos» giidi daroti saasukettishin ta siyadis; ta kundeth naagettishe diza ta laggeti ubbay, «Oonee erizay balettana dandayzaakko histtiko nuni iza xoonanakkonne nu halo kessanakko» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባሶን ሺሮይ ዴስ፤ ሂሊቴ ኣኔ ኑኒካ ሂሎስ» ጊዲ ዳሮቲ ሳሱኬቲሺን ታ ሲያዲስ፤ ታ ኩንዴ ናጌቲሼ ዲዛ ታ ላጌቲ ኡባይ፥ «ኦኔ ኤሪዛይ ባሌታና ዳንዳይዛኮ ሂስቲኮ ኑኒ ኢዛ ጾናናኮኔ ኑ ሃሎ ኬሳናኮ» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ዳሮ ካልካሻ ስአስ፤ “ያን ሀን ዳጋም ደኤስ! አነ እያ ሞትተ! ኑኒካ እያ ሞቶስ” ያጎሶና። ታዉ ማታ ላገት ኡባይ ታ ኩንደ ናግድ፥ “ኦን ኤር፥ ኑኒ እያ ኦይካና መላነ ኑ ሃሉዋ ከያና መላ፥ እ ጭማናዉ ዳንዳኤስ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani daro kalkasha si7as; “Yan han dagami de7ees! Ane iya mootite! Nuunika iya mootoos” yaagosona. Taw mata laggeti ubbay ta kundethaa naagidi, “Ooni eri, nuuni iya oykana melanne nu haluwa keyana mela, I cimmanaw danda7ees” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በየቦታው ሽብር አለ፤ አውግዙት፤ እናውግዘው፤” ብለው ብዙ ሲያንሾካሽኩ ሰማሁ፤ መውደቄን በመጠባበቅ፣ ባልንጀሮቼ የነበሩ ሁሉ፣ “ይታለል ይሆናል፣ ከዚያም እናሸንፈዋለን፤ እንበቀለዋለንም” ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብዙ ሰዎች ፈርተው በሹክሹክታ እንዲህ ሲሉ ሰማሁ፤ “አሁን ኤርምያስን ለመክሰስ መልካም አጋጣሚ ነው!” ወዳጆቼ ናቸው የሚባሉት እንኳ ስሕተት እንዳደርግ ይጠባበቃሉ፤ “ኤርምያስ ሊታለል ይችል ይሆናል፤ ይህም ከሆነ እርሱን ይዘን እንበቀለዋለን፤” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዙሓት እንትፀርፉኒ እሰምዕ ኣለኹ፤ ብዅሉ ወገን ድንጋፀ ይኸበኒ ኣሎ፤ “ክሰስዎ፤ ንሕናውን ክንከሶ ኢና” ይብሉ ኣለዉ። ፈተውተይውን ውድቀተይ ይፅበዩ፤ “ምእንቲ ኽነሸንፎን ሕነ ኽንፈድዮንስ፥ ይታለለልና ይኸውን” ይብሉ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዙሓት ኪሐምዩኒ እሰምዕ ኣሎኹ እሞ፡ ብዂሉ ሸነኸይ ስምባድ ይኸበኒ ኣሎ። ክሰስዎ፡ ንሕና ኸኣ ክንከሶ፡ ኢሎም ኲላቶም ፈተውተይ ውድቀተይ ይቃጸዉ፡ ምእንቲ ኸነሕምቖም ሕነ ኽንፈድዮንሲ ይጥበረልና ይኸውን፡ ይብሉ ኣለው።