Jeremiah 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስጋ ኣወዳቶምን ስጋ ኣዋልዶምን ክበልዑ ክገብሮም እየ፣ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብቲ ጸላእቶምን ህይወቶም ዝደልዩን ዝሃርምዎ ከበባን ጭንቀትን ስጋ ፈታዊኡ ክበልዑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፤ ሁሉም እያንዳንዳቸው ጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና መከበብ የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፥ ሁሉም ጠላቶቻቸውንና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና መከበብ የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፥ ጠላቶቻቸውንና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና ከበባ ሁሉም የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ማጫ ናናቱነ አቱማ ናናቱዋ አሹዋ ማናዳን ታን ኦና። ኡንቱንቱ ዎናዉ ኮይያ ሞርከቱ ኡንቱንታ ዋይስያ ዋይያንነ ዶድያ ዶዳን፥ ኡንቱንቱ ኡባይ እቱ እቱዋ አሹዋ ማና” ያጌ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu mac'c'a naanatuunne attuma naanatuwaa ashuwaa maanaadan taani ootsana. Unttunttu wod'anaw koyiyaa morkketuu unttuntta waayissiyaa waayiyaaninne dooddiyaa dooddan, unttunttu ubbay ittuu ittuwaa ashuwaa maana» yaagee› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti bantta macca nayta ashonne bantta attuma nayta asho maana mala tani ooththana; istta wodhanaas koyza istta morkketi istta giddoththiin istti ubbay issoy issaa asho maana› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታ ማጫ ናይታ ኣሾኔ ባንታ ኣቱማ ናይታ ኣሾ ማና ማላ ታኒ ኦና፤ ኢስታ ዎናስ ኮይዛ ኢስታ ሞርኬቲ ኢስታ ጊዶን ኢስቲ ኡባይ ኢሶይ ኢሳ ኣሾ ማና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ማጫ ናይታነ አደ ናይታ አሹዋ ማናዳ ኦና። ኤንታ ዎናዉ ኮይያ ሞርከት ኤንታ ተቅድ ዋይስያ ዎደ ኡንኤትድ ኤንቲ እሶይ እሱዋ አሹዋ ማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta macca naytanne adde nayta ashuwa maanada oothana. Enta wodhanaw koyiya morketi enta teqidi waaysiya wode un7etidi enti issoy issuwa ashuwa maana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውን ሥጋ እንዲበሉ አደርጋለሁ፤ ሕይወታቸውን ለማጥፋት የሚሹ ጠላቶቻቸው ከብበው ሲያስጨንቋቸው፣ አንዱ የሌላውን ሥጋ ይበላል።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠላት ከተማይቱን ከቦ ሕዝቡን ለመጨረስ ያስጨንቋቸዋል፤ በዚህ ጊዜ ምግብ ሁሉ አልቆ ሕዝቡ ስለሚራብ እርስ በርሳቸው ይባላሉ፤ እንዲያውም ወላጆች የልጆቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስጋ ኣወዳቶምን ኣጓላቶምን ከብልዖም እየ፤ ብፀላእቶምን በቶም ንነፍሶም ዝደልዩን ተኸቢቦም ምስ ተጨነቑ፥ ስጋ ብፆቶም ክበልዑ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስጋ ኣወዳቶምን ስጋ ኣዋልዶምን ከብልዖም እየ። ብጸላእቶምን በቶም ነፍሶም ዚደልዮም ተኸቢቦም ጸቢብዎም ምስ ተጨነቑ፡ ስጋ ሓድሕዶም ኪባልዑ እዮም። |