Jeremiah 19:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስጋ ኣወዳቶምን ስጋ ኣዋልዶምን ክበልዑ ክገብሮም እየ፣ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብቲ ጸላእቶምን ህይወቶም ዝደልዩን ዝሃርምዎ ከበባን ጭንቀትን ስጋ ፈታዊኡ ክበልዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የወ​ን​ዶ​ችና የሴ​ቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሥጋ አበ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ሁሉም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና ነፍ​ሳ​ቸ​ውን የሚ​ሹት በሚ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቋ​ቸው ጭን​ቀ​ትና መከ​በብ የባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን ሥጋ ይበ​ላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፥ ሁሉም ጠላቶቻቸውንና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና መከበብ የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፥ ጠላቶቻቸውንና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና ከበባ ሁሉም የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ማጫ ናናቱነ አቱማ ናናቱዋ አሹዋ ማናዳን ታን ኦና። ኡንቱንቱ ዎናዉ ኮይያ ሞርከቱ ኡንቱንታ ዋይስያ ዋይያንነ ዶድያ ዶዳን፥ ኡንቱንቱ ኡባይ እቱ እቱዋ አሹዋ ማና” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu mac'c'a naanatuunne attuma naanatuwaa ashuwaa maanaadan taani ootsana. Unttunttu wod'anaw koyiyaa morkketuu unttuntta waayissiyaa waayiyaaninne dooddiyaa dooddan, unttunttu ubbay ittuu ittuwaa ashuwaa maana» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti bantta macca nayta ashonne bantta attuma nayta asho maana mala tani ooththana; istta wodhanaas koyza istta morkketi istta giddoththiin istti ubbay issoy issaa asho maana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባንታ ማጫ ናይታ ኣሾኔ ባንታ ኣቱማ ናይታ ኣሾ ማና ማላ ታኒ ኦና፤ ኢስታ ዎናስ ኮይዛ ኢስታ ሞርኬቲ ኢስታ ጊዶን ኢስቲ ኡባይ ኢሶይ ኢሳ ኣሾ ማና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ማጫ ናይታነ አደ ናይታ አሹዋ ማናዳ ኦና። ኤንታ ዎናዉ ኮይያ ሞርከት ኤንታ ተቅድ ዋይስያ ዎደ ኡንኤትድ ኤንቲ እሶይ እሱዋ አሹዋ ማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta macca naytanne adde nayta ashuwa maanada oothana. Enta wodhanaw koyiya morketi enta teqidi waaysiya wode un7etidi enti issoy issuwa ashuwa maana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውን ሥጋ እንዲበሉ አደርጋለሁ፤ ሕይወታቸውን ለማጥፋት የሚሹ ጠላቶቻቸው ከብበው ሲያስጨንቋቸው፣ አንዱ የሌላውን ሥጋ ይበላል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠላት ከተማይቱን ከቦ ሕዝቡን ለመጨረስ ያስጨንቋቸዋል፤ በዚህ ጊዜ ምግብ ሁሉ አልቆ ሕዝቡ ስለሚራብ እርስ በርሳቸው ይባላሉ፤ እንዲያውም ወላጆች የልጆቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስጋ ኣወዳቶምን ኣጓላቶምን ከብልዖም እየ፤ ብፀላእቶምን በቶም ንነፍሶም ዝደልዩን ተኸቢቦም ምስ ተጨነቑ፥ ስጋ ብፆቶም ክበልዑ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ስጋ ኣወዳቶምን ስጋ ኣዋልዶምን ከብልዖም እየ። ብጸላእቶምን በቶም ነፍሶም ዚደልዮም ተኸቢቦም ጸቢብዎም ምስ ተጨነቑ፡ ስጋ ሓድሕዶም ኪባልዑ እዮም።